የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 77:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ሕዝብህን በሙሴና በአሮን እጅ+

      እንደ መንጋ መራህ።+

  • ኢሳይያስ 40:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 መንጋውን እንደ እረኛ ይንከባከባል።+

      ግልገሎቹን በክንዱ ይሰበስባል፤

      በእቅፉም ይሸከማቸዋል።

      ግልገሎቻቸውን የሚያጠቡትን በቀስታ ይመራል።+

  • ኤርምያስ 31:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እናንተ ብሔራት፣ የይሖዋን ቃል ስሙ፤

      ርቀው በሚገኙ ደሴቶችም ቃሉን አውጁ፦+

      “እስራኤልን የበተነው እሱ ይሰበስበዋል።

      መንጋውን እንደሚጠብቅ እረኛ ይጠብቀዋል።+

  • ሕዝቅኤል 34:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 የተበታተኑትን በጎቹን አግኝቶ እንደሚመግብ እረኛ በጎቼን እንከባከባለሁ።+ በደመናትና በድቅድቅ ጨለማ ቀን ከተበተኑባቸው ቦታዎች ሁሉ እታደጋቸዋለሁ።+

  • 1 ጴጥሮስ 2:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 እናንተ እንደባዘኑ በጎች ነበራችሁና፤+ አሁን ግን ወደ ነፍሳችሁ* እረኛና+ ጠባቂ* ተመልሳችኋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ