የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 50:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 “በእነዚያ ቀናትና በዚያ ጊዜ” ይላል ይሖዋ፣

      “የእስራኤል በደል ይፈለጋል፤

      ሆኖም አይገኝም፤

      የይሁዳም ኃጢአት አይገኝም፤

      እንዲተርፉ ያደረግኳቸውን ይቅር እላቸዋለሁና።”+

  • ሚክያስ 7:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 የርስቱን ቀሪዎች+ ኃጢአት ይቅር የሚል፣ በደላቸውንም የሚያልፍ

      እንደ አንተ ያለ አምላክ ማን ነው?+

      እሱ ለዘላለም አይቆጣም፤

      ታማኝ ፍቅር በማሳየት ደስ ይሰኛልና።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ