የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 34
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ይሖዋ በብሔራት ላይ የሚወስደው የበቀል እርምጃ (1-4)

      • ኤዶም ትወድማለች (5-17)

ኢሳይያስ 34:1

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 356-357

ኢሳይያስ 34:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 25:15፤ ኢዩ 3:12፤ ሶፎ 3:8፤ ዘካ 14:3
  • +ኢሳ 30:27፤ ናሆም 1:2
  • +ራእይ 19:11, 15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 357-358, 363

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 121

ኢሳይያስ 34:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ተራሮቹ በደም ይጥለቀለቃሉ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 25:33
  • +ሕዝ 39:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 357-358

ኢሳይያስ 34:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ራእይ፣ ገጽ 110-111

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 358-361

ኢሳይያስ 34:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 32:41
  • +መዝ 137:7፤ ኤር 49:7, 22

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 361-365

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 123-125

ኢሳይያስ 34:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 3:16
  • +ኢሳ 63:1-3፤ አብ 8, 9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 361-364

    መጠበቂያ ግንብ፣

    2/15/1996፣ ገጽ 9

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 123-125

ኢሳይያስ 34:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 364

ኢሳይያስ 34:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 32:41፤ መዝ 94:1
  • +ኢሳ 35:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 364-365

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 124-126

ኢሳይያስ 34:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የኤዶም ዋና ከተማ የሆነችውን ቦስራን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል።

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ራእይ፣ ገጽ 210

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 365-366

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 126

ኢሳይያስ 34:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሚል 1:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ራእይ፣ ገጽ 210

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 365-367

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 126-127

ኢሳይያስ 34:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ገርጌሶና።” ጠፍጠፍ ያለ ረጅም መንቆር ያለው ትልቅ አሞራ።

  • *

    ቃል በቃል “በድንጋዮች።”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 366-367

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 126-128

ኢሳይያስ 34:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 126-128

ኢሳይያስ 34:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሚል 1:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 366-367

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 126-128

ኢሳይያስ 34:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ፍየል የሚመስል ጋኔንም” ማለትም ሊሆን ይችላል።

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 366-367

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 126-128

ኢሳይያስ 34:15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 366-367

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 126-128

ኢሳይያስ 34:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 367-368

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 127

ኢሳይያስ 34:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በመለኪያ ገመድ ለክቶ አከፋፍሏቸዋል።”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 367-368

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 34:2ኤር 25:15፤ ኢዩ 3:12፤ ሶፎ 3:8፤ ዘካ 14:3
ኢሳ. 34:2ኢሳ 30:27፤ ናሆም 1:2
ኢሳ. 34:2ራእይ 19:11, 15
ኢሳ. 34:3ኤር 25:33
ኢሳ. 34:3ሕዝ 39:4
ኢሳ. 34:5ዘዳ 32:41
ኢሳ. 34:5መዝ 137:7፤ ኤር 49:7, 22
ኢሳ. 34:6ዘሌ 3:16
ኢሳ. 34:6ኢሳ 63:1-3፤ አብ 8, 9
ኢሳ. 34:8ዘዳ 32:41፤ መዝ 94:1
ኢሳ. 34:8ኢሳ 35:4
ኢሳ. 34:10ሚል 1:4
ኢሳ. 34:13ሚል 1:3
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 34:1-17

ኢሳይያስ

34 እናንተ ብሔራት፣ ለመስማት ወደዚህ ቅረቡ፤

እናንተ ሕዝቦች፣ በትኩረት አዳምጡ።

ምድርና በውስጧ ያለው ነገር ሁሉ፣

ምድርና ከእሷ የሚገኘው ምርት ሁሉ ይስሙ።

 2 ይሖዋ በሁሉም ብሔራት ላይ ተቆጥቷልና፤+

በሠራዊታቸውም ሁሉ ላይ ተቆጥቷል።+

ፈጽሞ ያጠፋቸዋል፤

ለእርድም አሳልፎ ይሰጣቸዋል።+

 3 የተገደሉባቸው ሰዎች ይጣላሉ፤

የአስከሬኖቻቸውም ግማት ወደ ላይ ይወጣል፤+

ከደማቸውም የተነሳ ተራሮቹ ይሸረሸራሉ።*+

 4 የሰማያት ሠራዊት ሁሉ ይበሰብሳሉ፤

ሰማያትም እንደ መጽሐፍ ጥቅልል ይጠቀለላሉ።

ደርቆ እንደረገፈ የወይን ቅጠልና

ደርቆ እንደወደቀ በለስ

ሠራዊታቸውም ሁሉ ደርቀው ይረግፋሉ።

 5 “ሰይፌ በሰማያት በደም ትርሳለችና።+

በኤዶም ይኸውም እንዲጠፋ

ፍርድ ባስተላለፍኩበት ሕዝብ ላይ ትወርዳለች።+

 6 ይሖዋ ሰይፍ አለው፤ ሰይፉም በደም ትሸፈናለች።

በስብ፣+ በበግ ጠቦቶችና በፍየሎች ደም

እንዲሁም በአውራ በጎች ኩላሊት ስብ ትለወሳለች።

ይሖዋ በቦስራ መሥዋዕት፣

በኤዶምም ምድር

ታላቅ እርድ ያዘጋጃልና።+

 7 የዱር በሬዎች ከእነሱ ጋር ይወድቃሉ፤

ወይፈኖችም ከብርቱ ኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ።

ምድራቸውም በደም ይሸፈናል፤

አፈራቸውም በስብ ይርሳል።”

 8 ይሖዋ የሚበቀልበት ቀን፣+

በጽዮን ላይ ለተፈጸመው በደል ቅጣት የሚያስፈጽምበት ዓመት አለውና።+

 9 በእሷ* የሚገኙት ጅረቶች ወደ ዝፍት ይለወጣሉ፤

አፈሯም ወደ ድኝ ይቀየራል፤

ምድሪቱም እንደሚቃጠል ዝፍት ትሆናለች።

10 እሳቱ በሌሊትም ሆነ በቀን አይጠፋም፤

ጭሷም ለዘላለም ይወጣል።

ከትውልድ እስከ ትውልድም እንደወደመች ትቀራለች፤

ለዘላለም ማንም በእሷ አያልፍም።+

11 ሻላና* ጃርት ይወርሷታል፤

ባለ ረጅም ጆሮ ጉጉቶችና ቁራዎችም በእሷ ውስጥ ይኖራሉ።

አምላክ፣ ምድሪቱ ባዶ እንደምትሆንና እንደምትጠፋ ለማሳየት

በመለኪያ ገመድና በቱንቢ* ይለካታል።

12 ከታላላቅ ሰዎቿ መካከል ለንግሥና የሚበቃ አንድም ሰው አይኖርም፤

መኳንንቷም ሁሉ ይጠፋሉ።

13 በማይደፈሩ ማማዎቿ ላይ እሾህ፣

በምሽጎቿም ላይ ሳማና ኩርንችት ይበቅላል።

የቀበሮዎች ማደሪያ፣+

የሰጎኖችም መኖሪያ ትሆናለች።

14 የበረሃ ፍጥረታት ከሚያላዝኑ እንስሶች ጋር ይገናኛሉ፤

የዱር ፍየልም* ባልንጀራውን ይጠራል።

የሌሊት ወፍ በዚያ ታርፋለች፤ ማረፊያ ስፍራም ታገኛለች።

15 ተወንጫፊ እባብ በዚያ ጎጆዋን ትሠራለች፤ እንቁላልም ትጥላለች፤

ከዚያም ትቀፈቅፋለች፤ በጥላዋም ሥር ትሰበስባቸዋለች።

ጭላቶችም ጥንድ ጥንድ ሆነው በዚያ ይሰበሰባሉ።

16 በይሖዋ መጽሐፍ ውስጥ ፈልጉ፤ ድምፃችሁንም ከፍ አድርጋችሁ አንብቡ፤

ከእነሱ መካከል አንዳቸውም አይጎድሉም፤

ሁሉም ተጓዳኝ አያጡም፤

ይህ ትእዛዝ የወጣው ከይሖዋ አፍ ነውና፤

አንድ ላይ የሰበሰባቸውም የእሱ መንፈስ ነው።

17 ዕጣ የጣለላቸው እሱ ነው፤

የተመደበላቸውን ቦታ የለካው የገዛ እጁ ነው።*

እነሱም ለዘለቄታው ይወርሱታል፤

ከትውልድ እስከ ትውልድም በዚያ ይኖራሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ