የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 93
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ግርማ የተላበሰው የይሖዋ አገዛዝ

        • “ይሖዋ ነገሠ!” (1)

        • ‘ማሳሰቢያዎችህ አስተማማኝ ናቸው’ (5)

መዝሙር 93:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፍሬያማ የሆነችው ምድር።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 96:10፤ 97:1፤ ኢሳ 52:7፤ ራእይ 11:17፤ 19:6

መዝሙር 93:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 145:13
  • +መዝ 90:2

መዝሙር 93:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 65:7
  • +መዝ 8:1፤ 76:4

መዝሙር 93:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ቅድስና ይገባዋል።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 19:7፤ 119:111
  • +ሕዝ 43:12፤ 1ጴጥ 1:16

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 93:1መዝ 96:10፤ 97:1፤ ኢሳ 52:7፤ ራእይ 11:17፤ 19:6
መዝ. 93:2መዝ 145:13
መዝ. 93:2መዝ 90:2
መዝ. 93:4መዝ 65:7
መዝ. 93:4መዝ 8:1፤ 76:4
መዝ. 93:5መዝ 19:7፤ 119:111
መዝ. 93:5ሕዝ 43:12፤ 1ጴጥ 1:16
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 93:1-5

መዝሙር

93 ይሖዋ ነገሠ!+

ግርማ ተጎናጽፏል፤

ይሖዋ ብርታት ለብሷል፤

እንደ ቀበቶ ታጥቆታል።

ምድር* በጽኑ ተመሥርታለች፤

ልትናወጥ አትችልም።

 2 ዙፋንህ ከብዙ ዘመናት በፊት ጸንቶ የተመሠረተ ነው፤+

አንተ ከዘላለም እስከ ዘላለም አለህ።+

 3 ይሖዋ ሆይ፣ ወንዞቹ ጎረፉ፤

ወንዞቹ ጎረፉ፤ አስገመገሙም፤

ወንዞቹ ይጎርፋሉ፤ ደግሞም በኃይል ይላተማሉ።

 4 ከብዙ ውኃዎች ድምፅ፣

ኃይለኛ ከሆነው የባሕር ማዕበልም በላይ፣+

ይሖዋ ከፍ ባለ ቦታ ግርማ ተጎናጽፏል።+

 5 ማሳሰቢያዎችህ እጅግ አስተማማኝ ናቸው።+

ይሖዋ ሆይ፣ ቤትህ ለዘላለሙ በቅድስና ያጌጠ ነው።*+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ