የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 2
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ሰቆቃወ ኤርምያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • የይሖዋ ቁጣ በኢየሩሳሌም ላይ ነደደ

        • ርኅራኄ አላሳያትም (2)

        • ይሖዋ ጠላት ሆነባት (5)

        • በጽዮን የተነሳ የፈሰሰው እንባ (11-13)

        • በመንገድ የሚያልፉ ውብ በነበረችው ከተማ ላይ ያፌዛሉ (15)

        • ጠላቶች በጽዮን ላይ በደረሰው ጥፋት ይደሰታሉ (17)

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 2:15
  • +1ዜና 28:2፤ መዝ 132:7፤ ኢሳ 60:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/1/2007፣ ገጽ 9

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:52፤ ሚክ 5:11
  • +ኢሳ 39:7፤ 43:28፤ ሕዝ 21:26, 27

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ቀንድ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 74:10, 11
  • +ዘዳ 32:22፤ ኢሳ 42:25፤ ኤር 7:20

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ረገጠ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:63፤ ኢሳ 63:10፤ ኤር 21:5
  • +2ነገ 25:21
  • +ኤር 10:20
  • +ኤር 4:4

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 30:14

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “እንዲጠፋ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 25:8, 9፤ 2ዜና 36:19፤ ኢሳ 63:18፤ 64:11
  • +ሰቆ 1:4
  • +ኤር 52:24, 27

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/1/2007፣ ገጽ 9

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:31፤ ኤር 26:6፤ 52:12, 13፤ ሕዝ 24:21፤ ሚክ 3:12
  • +2ዜና 36:19
  • +መዝ 74:4

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 25:10፤ ኤር 39:8
  • +2ነገ 21:13፤ ኢሳ 28:17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ራእይ፣ ገጽ 162

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “መመሪያ፤ ትምህርት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ነህ 1:3፤ ኤር 14:2
  • +ዘዳ 28:15, 36፤ 2ነገ 24:15፤ 25:7፤ ሰቆ 4:20፤ ሕዝ 12:13፤ ዳን 1:3, 6
  • +መዝ 74:9፤ ኤር 23:16፤ ሕዝ 7:26

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 3:26
  • +ኤር 6:26፤ ሕዝ 7:18

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    በሰውኛ ዘይቤ የተገለጸ ቅኔያዊ አነጋገር፤ አዘኔታን ወይም ርኅራኄን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 3:48
  • +ኤር 14:17
  • +ኤር 11:22፤ ሰቆ 2:19፤ 4:4

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:12

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሳቸው ስታጣጥር።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:49, 51፤ 2ነገ 25:3፤ ኢሳ 3:1፤ ኤር 18:21

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 14:17፤ ዳን 9:12
  • +ኤር 30:12

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 2:8፤ 27:14፤ ሕዝ 13:2, 3
  • +ኤር 23:14
  • +ኤር 23:32፤ 27:9፤ ሚክ 3:5፤ ሶፎ 3:4

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 25:2, 6
  • +መዝ 48:2፤ ሕዝ 16:14
  • +1ነገ 9:8፤ ኤር 25:9

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 51:34
  • +ሚክ 4:11
  • +አብ 13

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ቀንድ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 18:11፤ ሚክ 2:3
  • +ዘሌ 26:14, 17፤ ዘዳ 28:15
  • +2ነገ 23:27
  • +ሕዝ 5:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/1/2007፣ ገጽ 9

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:18

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የዓይንሽ ሴት ልጅ እንባ ማፍሰሷን አታቋርጥ።”

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:19

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በጎዳና ሁሉ ራስ ላይ።”

  • *

    ወይም “ነፍስ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 51:20፤ ሰቆ 4:9፤ ሕዝ 5:16

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:20

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የገዛ ራሳቸውን ጤናማ ልጆች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:29፤ ዘዳ 28:53፤ ኤር 19:9፤ ሰቆ 4:10፤ ሕዝ 5:10
  • +ሕዝ 9:6, 7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/1/2007፣ ገጽ 9

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:21

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ወጣት ሴቶቼና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:49, 50፤ 2ዜና 36:17
  • +ኤር 9:21፤ 18:21
  • +ኤር 13:14፤ 21:7፤ ሰቆ 3:43፤ ሕዝ 5:11፤ 9:6

ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:22

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ጤናማ ሆነው የወለድኳቸውንና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 16:16
  • +ሶፎ 1:18
  • +ዘዳ 28:18

ተዛማጅ ሐሳብ

ሰቆ. 2:1ሰቆ 2:15
ሰቆ. 2:11ዜና 28:2፤ መዝ 132:7፤ ኢሳ 60:13
ሰቆ. 2:2ዘዳ 28:52፤ ሚክ 5:11
ሰቆ. 2:2ኢሳ 39:7፤ 43:28፤ ሕዝ 21:26, 27
ሰቆ. 2:3መዝ 74:10, 11
ሰቆ. 2:3ዘዳ 32:22፤ ኢሳ 42:25፤ ኤር 7:20
ሰቆ. 2:4ዘዳ 28:63፤ ኢሳ 63:10፤ ኤር 21:5
ሰቆ. 2:42ነገ 25:21
ሰቆ. 2:4ኤር 10:20
ሰቆ. 2:4ኤር 4:4
ሰቆ. 2:5ኤር 30:14
ሰቆ. 2:62ነገ 25:8, 9፤ 2ዜና 36:19፤ ኢሳ 63:18፤ 64:11
ሰቆ. 2:6ሰቆ 1:4
ሰቆ. 2:6ኤር 52:24, 27
ሰቆ. 2:7ዘሌ 26:31፤ ኤር 26:6፤ 52:12, 13፤ ሕዝ 24:21፤ ሚክ 3:12
ሰቆ. 2:72ዜና 36:19
ሰቆ. 2:7መዝ 74:4
ሰቆ. 2:82ነገ 25:10፤ ኤር 39:8
ሰቆ. 2:82ነገ 21:13፤ ኢሳ 28:17
ሰቆ. 2:9ነህ 1:3፤ ኤር 14:2
ሰቆ. 2:9ዘዳ 28:15, 36፤ 2ነገ 24:15፤ 25:7፤ ሰቆ 4:20፤ ሕዝ 12:13፤ ዳን 1:3, 6
ሰቆ. 2:9መዝ 74:9፤ ኤር 23:16፤ ሕዝ 7:26
ሰቆ. 2:10ኢሳ 3:26
ሰቆ. 2:10ኤር 6:26፤ ሕዝ 7:18
ሰቆ. 2:11ሰቆ 3:48
ሰቆ. 2:11ኤር 14:17
ሰቆ. 2:11ኤር 11:22፤ ሰቆ 2:19፤ 4:4
ሰቆ. 2:12ዘዳ 28:49, 51፤ 2ነገ 25:3፤ ኢሳ 3:1፤ ኤር 18:21
ሰቆ. 2:13ኤር 14:17፤ ዳን 9:12
ሰቆ. 2:13ኤር 30:12
ሰቆ. 2:14ኤር 2:8፤ 27:14፤ ሕዝ 13:2, 3
ሰቆ. 2:14ኤር 23:14
ሰቆ. 2:14ኤር 23:32፤ 27:9፤ ሚክ 3:5፤ ሶፎ 3:4
ሰቆ. 2:15ሕዝ 25:2, 6
ሰቆ. 2:15መዝ 48:2፤ ሕዝ 16:14
ሰቆ. 2:151ነገ 9:8፤ ኤር 25:9
ሰቆ. 2:16ኤር 51:34
ሰቆ. 2:16ሚክ 4:11
ሰቆ. 2:16አብ 13
ሰቆ. 2:17ኤር 18:11፤ ሚክ 2:3
ሰቆ. 2:17ዘሌ 26:14, 17፤ ዘዳ 28:15
ሰቆ. 2:172ነገ 23:27
ሰቆ. 2:17ሕዝ 5:11
ሰቆ. 2:19ኢሳ 51:20፤ ሰቆ 4:9፤ ሕዝ 5:16
ሰቆ. 2:20ዘሌ 26:29፤ ዘዳ 28:53፤ ኤር 19:9፤ ሰቆ 4:10፤ ሕዝ 5:10
ሰቆ. 2:20ሕዝ 9:6, 7
ሰቆ. 2:21ዘዳ 28:49, 50፤ 2ዜና 36:17
ሰቆ. 2:21ኤር 9:21፤ 18:21
ሰቆ. 2:21ኤር 13:14፤ 21:7፤ ሰቆ 3:43፤ ሕዝ 5:11፤ 9:6
ሰቆ. 2:22ዘዳ 16:16
ሰቆ. 2:22ሶፎ 1:18
ሰቆ. 2:22ዘዳ 28:18
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:1-22

ሰቆቃወ ኤርምያስ

א [አሌፍ]

2 ይሖዋ የጽዮንን ሴት ልጅ በቁጣው ደመና እንዴት ሸፈናት!

የእስራኤልን ውበት ከሰማይ ወደ ምድር ጥሏል።+

በቁጣው ቀን የእግሩን ማሳረፊያ አላስታወሰም።+

ב [ቤት]

 2 ይሖዋ የያዕቆብን መኖሪያዎች በሙሉ ያላንዳች ርኅራኄ ውጧል።

የይሁዳን ሴት ልጅ የተመሸጉ ቦታዎች በቁጣው አፈራርሷል።+

መንግሥቱንና መኳንንቷን ወደ መሬት ጥሏል፤ ደግሞም አርክሷል።+

ג [ጊሜል]

 3 የእስራኤልን ብርታት* ሁሉ በታላቅ ቁጣ ቆረጠ።

ጠላት በቀረበ ጊዜ እሱ ቀኝ እጁን መለሰ፤+

በዙሪያው ያለውን ሁሉ እንደሚበላ እሳትም ቁጣው በያዕቆብ ላይ ነደደ።+

ד [ዳሌት]

 4 እንደ ጠላት ደጋኑን ወጠረ፤* ቀኝ እጁም እንደ ባላጋራ ተዘጋጀች፤+

ለዓይን የሚማርኩትን ሁሉ ገደለ።+

በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳንም ላይ+ ቁጣውን እንደ እሳት አፈሰሰ።+

ה [ሄ]

 5 ይሖዋ እንደ ጠላት ሆነ፤+

እስራኤልን ዋጠ።

ማማዎቿን ሁሉ ዋጠ፤

የተመሸጉ ስፍራዎቿን ሁሉ አወደመ።

በይሁዳ ሴት ልጅ ዘንድ ለቅሶንና ዋይታን አበዛ።

ו [ዋው]

 6 የራሱን ዳስ በአትክልት ቦታ እንዳለች ጎጆ አፈረሰ።+

በዓሉ እንዲያከትም* አደረገ።+

ይሖዋ በጽዮን፣ በዓልና ሰንበት እንዲረሳ አድርጓል፤

በኃይለኛ ቁጣውም ንጉሡንና ካህኑን አቃሏል።+

ז [ዛየን]

 7 ይሖዋ መሠዊያውን ናቀ፤

መቅደሱን ተወ።+

የማይደፈሩ ማማዎቿን ግንቦች ለጠላት አሳልፎ ሰጠ።+

በበዓል ቀን እንደሚደረገው ሁሉ በይሖዋ ቤት በታላቅ ድምፅ ጮኹ።+

ח [ኼት]

 8 ይሖዋ የጽዮንን ሴት ልጅ ቅጥር ለማፍረስ ቆርጧል።+

የመለኪያ ገመዱን ዘርግቷል።+

ከማጥፋትም እጁን አልመለሰም።

የመከላከያ ግንቡና ቅጥሩ እንዲያዝኑ አደረገ።

በአንድነትም ደከሙ።

ט [ቴት]

 9 በሮቿ ወደ መሬት ሰጠሙ።+

መቀርቀሪያዎቿን አስወገደ፤ ደግሞም ሰባበረ።

ንጉሥዋና መኳንንቷ በብሔራት መካከል ናቸው።+

ሕግ* የለም፤ ነቢያቷም እንኳ ከይሖዋ የተገለጠላቸው ራእይ የለም።+

י [ዮድ]

10 የጽዮን ሴት ልጅ ሽማግሌዎች ዝም ብለው መሬት ላይ ይቀመጣሉ።+

በራሳቸው ላይ አቧራ ይነሰንሳሉ፤ ማቅም ይለብሳሉ።+

የኢየሩሳሌም ደናግል ራሳቸውን ወደ መሬት ደፍተዋል።

כ [ካፍ]

11 ከማልቀሴ ብዛት ዓይኖቼ ፈዘዙ።+

አንጀቴ ተላወሰ።

በሕዝቤ ሴት ልጅ* ላይ ከደረሰው ውድቀት+

እንዲሁም በከተማዋ አደባባዮች ተዝለፍልፈው ከወደቁት ልጆችና ሕፃናት+ የተነሳ ጉበቴ መሬት ላይ ፈሰሰ።

ל [ላሜድ]

12 ልክ እንደቆሰለ ሰው በከተማዋ አደባባዮች ተዝለፍልፈው ሲወድቁና

በእናቶቻቸው ጉያ ሆነው ለመሞት ሲያጣጥሩ፣*

እናቶቻቸውን “እህልና የወይን ጠጅ የት አለ?” ብለው ይጠይቃሉ።+

מ [ሜም]

13 የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ሆይ፣ ምሥክር የሚሆን ምን ነገር ላቀርብልሽ እችላለሁ?

ከምንስ ጋር ላመሳስልሽ እችላለሁ?

ድንግሊቱ የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ አጽናናሽ ዘንድ ከማን ጋር ላወዳድርሽ እችላለሁ?

የደረሰብሽ ጥፋት እንደ ባሕር ሰፊ ነውና።+ ማን ሊፈውስሽ ይችላል?+

נ [ኑን]

14 ነቢያትሽ ያዩልሽ ራእይ ሐሰትና ከንቱ ነው፤+

ተማርከሽ እንዳትወሰጂ ለማድረግ በደልሽን አላጋለጡም፤+

ይልቁንም ራእይ ተገለጠልን እያሉ ሐሰትና አሳሳች ቃል ይነግሩሻል።+

ס [ሳሜኽ]

15 በመንገድ የሚያልፉ ሁሉ በማሾፍ እጃቸውን ያጨበጭቡብሻል።+

“‘ፍጹም ውበት የተላበሰችና የምድር ሁሉ ደስታ’+ በማለት ይጠሯት የነበረችው ከተማ ይህች ናት?” እያሉ በመገረም

በኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ላይ ያፏጫሉ፤+ ራሳቸውንም ይነቀንቃሉ።

פ [ፔ]

16 ጠላቶችሽ ሁሉ በአንቺ ላይ አፋቸውን ከፍተዋል።

እነሱ ያፏጫሉ፤ ጥርሳቸውንም ያፋጫሉ፤

ደግሞም “ዋጥናት።+ ስንጠብቀው የነበረው ቀን ይህ ነው!+ ጊዜው ደርሶ ለማየት በቃን!”+ ይላሉ።

ע [አይን]

17 ይሖዋ ያሰበውን አድርጓል፤+

የተናገረውን፣ ከጥንትም ጀምሮ ያዘዘውን+ ፈጽሟል።+

ያላንዳች ርኅራኄ አፍርሷል።+

ጠላት በአንቺ ላይ በደረሰው ነገር ደስ እንዲሰኝ፣ የባላጋራዎችሽም ብርታት* ከፍ ከፍ እንዲል አድርጓል።

צ [ጻዴ]

18 የጽዮን ሴት ልጅ ቅጥር ሆይ፣ ልባቸው ወደ ይሖዋ ይጮኻል።

እንባሽ እንደ ጅረት ቀን ከሌት ይፍሰስ።

ለራስሽ ፋታ አትስጪ፤ ዓይንሽ እንባ ማፍሰሱን አያቋርጥ።*

ק [ኮፍ]

19 ተነሺ! ሌሊት፣ ክፍለ ሌሊቶቹ ሲጀምሩ ጩኺ።

በይሖዋ ፊት ልብሽን እንደ ውኃ አፍስሺ።

በረሃብ ምክንያት በየመንገዱ ማዕዘን* ተዝለፍልፈው ለወደቁት+ ልጆችሽ ሕይወት* ስትዪ፣

እጆችሽን ወደ እሱ ዘርጊ።

ר [ረሽ]

20 ይሖዋ ሆይ፣ ክፉኛ የቀጣኸውን እይ፤ ደግሞም ተመልከት።

ሴቶች የሆዳቸውን ፍሬ፣ የገዛ ራሳቸውን ልጆች* ይብሉ?+

ደግሞስ ካህናቱና ነቢያቱ በይሖዋ መቅደስ ውስጥ ይገደሉ?+

ש [ሺን]

21 ወንድ ልጅና ሽማግሌ ሞተው በየመንገዱ ተዘርረዋል።+

ደናግሌና* ወጣት ወንዶቼ በሰይፍ ወድቀዋል።+

በቁጣህ ቀን ገደልክ፤ ያላንዳች ርኅራኄ አረድክ።+

ת [ታው]

22 በበዓል ቀን እንደሚደረገው ሁሉ+ ሽብርን ከየአቅጣጫው ጠራህ።

በይሖዋ የቁጣ ቀን ያመለጠም ሆነ በሕይወት የተረፈ የለም፤+

የወለድኳቸውንና* ያሳደግኳቸውን ልጆች ጠላቴ ፈጃቸው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ