የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 14
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኤርምያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ድርቅ፣ ረሃብና ሰይፍ (1-12)

      • ሐሰተኛ ነቢያት ተወገዙ (13-18)

      • ኤርምያስ ሕዝቡ ኃጢአት መሥራቱን አምኖ ተቀበለ (19-22)

ኤርምያስ 14:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:24

ኤርምያስ 14:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዩ 1:10

ኤርምያስ 14:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ታናናሾቻቸውን።”

  • *

    ወይም “ወደ ቦዮቹ፤ ወደ ውኃ ማጠራቀሚያዎቹ።”

ኤርምያስ 14:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:20፤ ዘዳ 28:23

ኤርምያስ 14:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቅርንጫፍ የሚመስሉ ቀንዶች ያሉት አጥቢ እንስሳ፤ ከአጋዘን ጋር ይመሳሰላል።

ኤርምያስ 14:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 12:4፤ ኢዩ 1:18

ኤርምያስ 14:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 7:9፤ መዝ 25:11፤ 115:1, 2
  • +ዕዝራ 9:6፤ ነህ 9:33፤ ዳን 9:5, 8

ኤርምያስ 14:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 106:8, 21፤ ኢሳ 45:15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ንቁ!፣

    5/8/2004፣ ገጽ 21

ኤርምያስ 14:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 29:45፤ ዘዳ 23:14
  • +ዳን 9:19

ኤርምያስ 14:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 2:23
  • +ኤር 2:25
  • +ኤር 6:20
  • +ሆሴዕ 8:13

ኤርምያስ 14:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 7:16፤ 11:14

ኤርምያስ 14:12

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በበሽታ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 1:15፤ 58:3፤ ኤር 11:11፤ ሕዝ 8:18
  • +ኢሳ 1:11
  • +ኤር 9:16፤ ሕዝ 5:12

ኤርምያስ 14:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 4:10፤ 5:31፤ 6:13, 14፤ 23:16, 17፤ 27:8-10፤ ሕዝ 13:10፤ ሚክ 3:11

ኤርምያስ 14:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 23:25, 26፤ 29:21
  • +ኤር 23:21፤ 27:15
  • +ሰቆ 2:14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/15/2008፣ ገጽ 5

ኤርምያስ 14:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 5:12, 13፤ 23:15፤ ሕዝ 12:24፤ 13:9

ኤርምያስ 14:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 79:2, 3፤ ኤር 9:22
  • +ኤር 4:18

ኤርምያስ 14:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 8:18, 21፤ 9:1
  • +ሰቆ 1:15

ኤርምያስ 14:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 7:15
  • +ሰቆ 5:10
  • +ዘዳ 28:36

ኤርምያስ 14:19

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍስህ ተጸይፋታለች?”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 12:8፤ ሰቆ 5:22
  • +2ዜና 36:15, 16
  • +ኤር 8:15

ኤርምያስ 14:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዕዝራ 9:7፤ ዳን 9:5, 8

ኤርምያስ 14:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 36:22፤ ዳን 9:15
  • +ዘፀ 32:13፤ ዘሌ 26:41, 42፤ መዝ 106:43-45

ኤርምያስ 14:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:12፤ ኢሳ 30:23፤ ኢዩ 2:23

ተዛማጅ ሐሳብ

ኤር. 14:1ዘዳ 28:24
ኤር. 14:2ኢዩ 1:10
ኤር. 14:4ዘሌ 26:20፤ ዘዳ 28:23
ኤር. 14:6ኤር 12:4፤ ኢዩ 1:18
ኤር. 14:7ኢያሱ 7:9፤ መዝ 25:11፤ 115:1, 2
ኤር. 14:7ዕዝራ 9:6፤ ነህ 9:33፤ ዳን 9:5, 8
ኤር. 14:8መዝ 106:8, 21፤ ኢሳ 45:15
ኤር. 14:9ዘፀ 29:45፤ ዘዳ 23:14
ኤር. 14:9ዳን 9:19
ኤር. 14:10ኤር 2:23
ኤር. 14:10ኤር 2:25
ኤር. 14:10ኤር 6:20
ኤር. 14:10ሆሴዕ 8:13
ኤር. 14:11ኤር 7:16፤ 11:14
ኤር. 14:12ኢሳ 1:15፤ 58:3፤ ኤር 11:11፤ ሕዝ 8:18
ኤር. 14:12ኢሳ 1:11
ኤር. 14:12ኤር 9:16፤ ሕዝ 5:12
ኤር. 14:13ኤር 4:10፤ 5:31፤ 6:13, 14፤ 23:16, 17፤ 27:8-10፤ ሕዝ 13:10፤ ሚክ 3:11
ኤር. 14:14ኤር 23:25, 26፤ 29:21
ኤር. 14:14ኤር 23:21፤ 27:15
ኤር. 14:14ሰቆ 2:14
ኤር. 14:15ኤር 5:12, 13፤ 23:15፤ ሕዝ 12:24፤ 13:9
ኤር. 14:16መዝ 79:2, 3፤ ኤር 9:22
ኤር. 14:16ኤር 4:18
ኤር. 14:17ኤር 8:18, 21፤ 9:1
ኤር. 14:17ሰቆ 1:15
ኤር. 14:18ሕዝ 7:15
ኤር. 14:18ሰቆ 5:10
ኤር. 14:18ዘዳ 28:36
ኤር. 14:19ኤር 12:8፤ ሰቆ 5:22
ኤር. 14:192ዜና 36:15, 16
ኤር. 14:19ኤር 8:15
ኤር. 14:20ዕዝራ 9:7፤ ዳን 9:5, 8
ኤር. 14:21ሕዝ 36:22፤ ዳን 9:15
ኤር. 14:21ዘፀ 32:13፤ ዘሌ 26:41, 42፤ መዝ 106:43-45
ኤር. 14:22ዘዳ 28:12፤ ኢሳ 30:23፤ ኢዩ 2:23
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኤርምያስ 14:1-22

ኤርምያስ

14 ድርቅን አስመልክቶ ወደ ኤርምያስ የመጣው የይሖዋ ቃል ይህ ነው፦+

 2 ይሁዳ ታለቅሳለች፤+ በሮቿም ወላልቀዋል።

በሐዘን ተውጠው መሬት ላይ ይቀመጣሉ፤

ከኢየሩሳሌምም ጩኸት ይሰማል።

 3 ጌቶቻቸውም አገልጋዮቻቸውን* ውኃ እንዲፈልጉ ላኳቸው።

እነሱም ወደ ውኃ ጉድጓዶቹ* ሄዱ፤ ውኃ ግን አላገኙም።

ባዶ ዕቃ ይዘው ተመለሱ።

በኀፍረት ተዋጡ፤ ተስፋም ቆረጡ፤

ራሳቸውንም ተከናነቡ።

 4 በምድሪቱ ላይ ዝናብ ባለመዝነቡ የተነሳ

መሬቱ ስለተሰነጣጠቀ+

ገበሬዎቹ እጅግ አዘኑ፤ ራሳቸውንም ተከናነቡ።

 5 በሜዳ ያለች እንስት ርኤም* እንኳ

ምንም ሣር ባለመኖሩ እንደወለደች ግልገሏን ጥላ ትሄዳለች።

 6 የዱር አህዮች በተራቆቱ ኮረብቶች ላይ ይቆማሉ።

እንደ ቀበሮ አየር አጥሯቸው ያለከልካሉ፤

ምንም ዓይነት ተክል ባለመኖሩ ዓይኖቻቸው ፈዘዙ።+

 7 ይሖዋ ሆይ፣ የገዛ ራሳችን በደል በእኛ ላይ የሚመሠክርብን ቢሆንም

ለስምህ ስትል እርምጃ ውሰድ።+

የክህደት ሥራችን በዝቷልና፤+

ኃጢአት የሠራነውም በአንተ ላይ ነው።

 8 አንተ የእስራኤል ተስፋ፣ በጭንቀትም ጊዜ አዳኙ+ የሆንክ ሆይ፣

በምድሪቱ እንደ እንግዳ፣

ሌሊቱን ለማሳለፍ ሲል ብቻ ጎራ እንዳለ መንገደኛ የሆንከው ለምንድን ነው?

 9 ክው ብሎ እንደቀረ ሰው፣

ማዳን እንደማይችል ኃያል ሰው የሆንከው ለምንድን ነው?

ይሖዋ ሆይ፣ አንተ በመካከላችን ነህና፤+

እኛም በስምህ ተጠርተናል።+

እባክህ አትተወን።

10 ይሖዋ ይህን ሕዝብ አስመልክቶ እንዲህ ይላል፦ “መቅበዝበዝ ይወዳሉ፤+ እግራቸውን አልሰበሰቡም።+ ስለዚህ ይሖዋ በእነሱ ደስ አይሰኝም።+ አሁን በደላቸውን ያስባል፤ በኃጢአታቸውም የተነሳ ተጠያቂ ያደርጋቸዋል።”+

11 ከዚያም ይሖዋ እንዲህ አለኝ፦ “ይህ ሕዝብ መልካም ሁኔታ እንዲገጥመው አትጸልይ።+ 12 በሚጾሙበት ጊዜ የሚያቀርቡትን ልመና አልሰማም፤+ ሙሉ በሙሉ የሚቃጠሉ መባዎችና የእህል መባዎች በሚያቀርቡበት ጊዜም በእነሱ ደስ አልሰኝም፤+ በሰይፍ፣ በረሃብና በቸነፈር* አጠፋቸዋለሁና።”+

13 በዚህ ጊዜ እንዲህ አልኩ፦ “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ሆይ፣ ወዮ! እነሆ፣ ነቢያቱ ‘ሰይፍ አታዩም፤ ለረሃብም አትዳረጉም፤ ከዚህ ይልቅ በዚህ ስፍራ እውነተኛ ሰላም እሰጣችኋለሁ’ ይሏቸዋል።”+

14 ከዚያም ይሖዋ እንዲህ አለኝ፦ “ነቢያቱ በስሜ የሐሰት ትንቢት ይናገራሉ።+ እኔ አልላክኋቸውም፤ አላዘዝኳቸውም ወይም አላናገርኳቸውም።+ የሐሰት ራእይን፣ ከንቱ የሆነ ሟርትንና የገዛ ልባቸውን ማታለያ ይተነብዩላችኋል።+ 15 ስለዚህ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እኔ ሳልካቸው በስሜ የሚተነብዩትና በዚህች ምድር ላይ ሰይፍም ሆነ ረሃብ አይከሰትም የሚሉት እነዚህ ነቢያት በሰይፍና በረሃብ ይጠፋሉ።+ 16 የሚተነብዩለትም ሕዝብ ከረሃቡና ከሰይፉ የተነሳ አስከሬኑ በኢየሩሳሌም ጎዳናዎች ላይ ይጣላል፤ እነሱን፣ አዎ እነሱን፣ ሚስቶቻቸውን፣ ወንዶች ልጆቻቸውንም ሆነ ሴቶች ልጆቻቸውን የሚቀብራቸው አይኖርም፤+ የሚገባቸውን ጥፋት በላያቸው ላይ አመጣለሁና።’+

17 “ይህን ቃል ንገራቸው፦

‘ዓይኖቼ ሌት ተቀን ሳያቋርጡ እንባ ያፍስሱ፤+

ድንግሊቱ የሕዝቤ ሴት ልጅ እጅግ አስከፊ በሆነ ቁስል ሙሉ በሙሉ ደቃለችና፤

ደግሞም ተሰብራለች።+

18 ወደ መስክ ብወጣ፣

እነሆ፣ በሰይፍ የተገደሉትን አያለሁ!+

ወደ ከተማም ብገባ፣

በረሃብ የተነሳ የታመሙ ሰዎችን አያለሁ!+

ነቢዩና ካህኑ በማያውቁት አገር ተቅበዝብዘዋልና።’”+

19 ይሁዳን ጨርሶ ትተኸዋል? ወይስ ጽዮንን ተጸይፈሃታል?*+

ታዲያ ፈውስ እስከማይገኝልን ድረስ የመታኸን ለምንድን ነው?+

ሰላምን ተስፋ አደረግን፤ ሆኖም መልካም ነገር አልመጣም፤

የፈውስ ጊዜ ይመጣል ብለን ጠበቅን፤ ነገር ግን ሽብር ነገሠ!+

20 ይሖዋ ሆይ፣ ክፋት መሥራታችንን፣

አባቶቻችንም በደል መፈጸማቸውን አምነን እንቀበላለን፤

በአንተ ላይ ኃጢአት ሠርተናልና።+

21 ስለ ስምህ ስትል አትናቀን፤+

ክብር የተላበሰውን ዙፋንህን አታቃልል።

ከእኛ ጋር የገባኸውን ቃል ኪዳን አስታውስ፤ አታፍርሰውም።+

22 ከንቱ ከሆኑት የአሕዛብ ጣዖቶች መካከል ዝናብ ሊያዘንብ የሚችል አለ?

ሰማያትስ በራሳቸው ዝናብ ማውረድ ይችላሉ?

አምላካችን ይሖዋ ሆይ፣ ይህን የምታደርገው አንተ ብቻ አይደለህም?+

እነዚህን ሁሉ ነገሮች ያደረግከው አንተ ብቻ ስለሆንክ

አንተን ተስፋ እናደርጋለን።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ