የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 61
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • “ምሥራች እንድናገር ቀብቶኛል” (1-11)

        • ‘ይሖዋ በጎ ፈቃድ የሚያሳይበት ዓመት’ (2)

        • “ትላልቅ የጽድቅ ዛፎች” (3)

        • የባዕድ አገር ሰዎች እርዳታ ያበረክታሉ (5)

        • “የይሖዋ ካህናት” (6)

ኢሳይያስ 61:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 42:1፤ ማቴ 3:16
  • +ማቴ 11:4, 5፤ ሥራ 10:37, 38
  • +ሉቃስ 4:17-21፤ 7:22፤ ሥራ 26:17, 18

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 146

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 16

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    12/2019፣ ገጽ 10-13

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/15/2011፣ ገጽ 10

    6/1/2010፣ ገጽ 22-23

    10/1/2008፣ ገጽ 5

    7/1/2005፣ ገጽ 19-20

    5/1/2003፣ ገጽ 19-20

    1/1/2002፣ ገጽ 13-14, 16

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 322-324

    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ጥራዝ 16፣ ገጽ 10

ኢሳይያስ 61:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሞገስ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 34:8
  • +ኢሳ 25:8፤ ማቴ 5:4፤ ሉቃስ 6:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 16

    የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ፣

    2/2017፣ ገጽ 5

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2011፣ ገጽ 27

    5/1/2003፣ ገጽ 19-20

    1/1/2002፣ ገጽ 13-14, 16-18

    11/1/1991፣ ገጽ 5-6

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 324-325

    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ጥራዝ 16፣ ገጽ 10

ኢሳይያስ 61:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ራሱን ውበት ለማጎናጸፍ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 60:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ፣

    2/2017፣ ገጽ 5

    ራእይ፣ ገጽ 312

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 325-327

ኢሳይያስ 61:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 49:8፤ 51:3
  • +ኢሳ 44:26፤ 58:12፤ ሕዝ 36:33, 34

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 327

ኢሳይያስ 61:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 60:10
  • +ኢሳ 14:1, 2

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    12/15/2012፣ ገጽ 25

    4/1/2007፣ ገጽ 25

    5/15/1997፣ ገጽ 19

    7/1/1995፣ ገጽ 24-25

    1/1/1991፣ ገጽ 15

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 328

ኢሳይያስ 61:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሀብት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 19:6
  • +ኢሳ 23:17, 18፤ 60:5, 7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    12/15/2012፣ ገጽ 25

    4/1/2007፣ ገጽ 25

    5/15/1997፣ ገጽ 19

    11/1/1995፣ ገጽ 30

    7/1/1995፣ ገጽ 24-25

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 328-330

ኢሳይያስ 61:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘካ 9:12
  • +ኢሳ 35:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 330

ኢሳይያስ 61:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 32:4፤ መዝ 33:5፤ 37:28
  • +ምሳሌ 6:16-19
  • +ኢሳ 55:3፤ ኤር 32:40

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2007፣ ገጽ 11

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 332

ኢሳይያስ 61:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘካ 8:13
  • +ኢሳ 65:23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2007፣ ገጽ 11

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 332-333

ኢሳይያስ 61:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ በአምላኬ ሐሴት ታደርጋለች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 65:13
  • +ኢሳ 52:1፤ ራእይ 21:2
  • +ዘፀ 28:39, 41

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 333

    “የሰላሙ መስፍን“፣ ገጽ 68

ኢሳይያስ 61:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 45:8፤ 62:1
  • +ኢሳ 58:11፤ 60:18፤ 62:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 334

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/1993፣ ገጽ 9-10

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 61:1ኢሳ 42:1፤ ማቴ 3:16
ኢሳ. 61:1ማቴ 11:4, 5፤ ሥራ 10:37, 38
ኢሳ. 61:1ሉቃስ 4:17-21፤ 7:22፤ ሥራ 26:17, 18
ኢሳ. 61:2ኢሳ 34:8
ኢሳ. 61:2ኢሳ 25:8፤ ማቴ 5:4፤ ሉቃስ 6:21
ኢሳ. 61:3ኢሳ 60:21
ኢሳ. 61:4ኢሳ 49:8፤ 51:3
ኢሳ. 61:4ኢሳ 44:26፤ 58:12፤ ሕዝ 36:33, 34
ኢሳ. 61:5ኢሳ 60:10
ኢሳ. 61:5ኢሳ 14:1, 2
ኢሳ. 61:6ዘፀ 19:6
ኢሳ. 61:6ኢሳ 23:17, 18፤ 60:5, 7
ኢሳ. 61:7ዘካ 9:12
ኢሳ. 61:7ኢሳ 35:10
ኢሳ. 61:8ዘዳ 32:4፤ መዝ 33:5፤ 37:28
ኢሳ. 61:8ምሳሌ 6:16-19
ኢሳ. 61:8ኢሳ 55:3፤ ኤር 32:40
ኢሳ. 61:9ዘካ 8:13
ኢሳ. 61:9ኢሳ 65:23
ኢሳ. 61:10ኢሳ 65:13
ኢሳ. 61:10ኢሳ 52:1፤ ራእይ 21:2
ኢሳ. 61:10ዘፀ 28:39, 41
ኢሳ. 61:11ኢሳ 45:8፤ 62:1
ኢሳ. 61:11ኢሳ 58:11፤ 60:18፤ 62:7
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 61:1-11

ኢሳይያስ

61 የሉዓላዊው ጌታ የይሖዋ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፤+

ምክንያቱም ይሖዋ የዋህ ለሆኑ ሰዎች ምሥራች እንድናገር ቀብቶኛል።+

ልባቸው የተሰበረውን እንድጠግን፣

ለተማረኩት ነፃነትን እንዳውጅ

እንዲሁም ‘የእስረኞች ዓይን ይከፈታል’ ብዬ እንድናገር ልኮኛል፤+

 2 ይሖዋ በጎ ፈቃድ* የሚያሳይበትን ዓመት፣

አምላካችን የሚበቀልበትንም ቀን እንዳውጅ፣+

የሚያለቅሱትንም ሁሉ እንዳጽናና ልኮኛል፤+

 3 በጽዮን የተነሳ ላዘኑት

በአመድ ፋንታ የራስ መሸፈኛ፣

በሐዘን ፋንታ የደስታ ዘይት፣

በተደቆሰም መንፈስ ፋንታ የውዳሴ ልብስ እንድሰጥ ልኮኛል።

እነሱም ይሖዋ ራሱን ክብር ለማጎናጸፍ*

የተከላቸው ትላልቅ የጽድቅ ዛፎች ተብለው ይጠራሉ።+

 4 የጥንቶቹን ፍርስራሾች መልሰው ይገነባሉ፤

በቀድሞዎቹ ጊዜያት ባድማ የሆኑትን ቦታዎች ይሠራሉ፤+

የወደሙትን ከተሞች፣

ከትውልድ እስከ ትውልድም ፈራርሰው የቆዩትን ቦታዎች መልሰው ይገነባሉ።+

 5 “እንግዳ ሰዎች መጥተው መንጎቻችሁን ይጠብቃሉ፤

የባዕድ አገር ሰዎችም+ ገበሬዎቻችሁና የወይን አትክልት ሠራተኞቻችሁ ይሆናሉ።+

 6 እናንተም የይሖዋ ካህናት ተብላችሁ ትጠራላችሁ፤+

የአምላካችን አገልጋዮች ብለው ይጠሯችኋል።

የብሔራትን ሀብት ትበላላችሁ፤+

በእነሱም ክብር* ትኮራላችሁ።

 7 በኀፍረት ፋንታ እጥፍ ድርሻ ይኖራችኋል፤

በውርደትም ፋንታ በሚያገኙት ድርሻ በደስታ እልል ይላሉ።

አዎ፣ በምድራቸው እጥፍ ድርሻ ይወርሳሉ።+

የዘላለም ሐሴት የእነሱ ይሆናል።+

 8 እኔ ይሖዋ ፍትሕን እወዳለሁና፤+

ዝርፊያንና ክፋትን እጠላለሁ።+

ደሞዛቸውን በታማኝነት እሰጣቸዋለሁ፤

ከእነሱም ጋር ዘላለማዊ ቃል ኪዳን አደርጋለሁ።+

 9 ዘሮቻቸው በብሔራት፣

ልጆቻቸውም በሕዝቦች መካከል የታወቁ ይሆናሉ።+

የሚያዩአቸው ሁሉ

ይሖዋ የባረካቸው ዘሮች እንደሆኑ ይገነዘባሉ።”+

10 እኔ በይሖዋ እጅግ ደስ ይለኛል።

ሁለንተናዬ በአምላኬ ሐሴት ያደርጋል።*+

የመዳንን መጎናጸፊያ አልብሶኛልና፤+

የካህን ዓይነት ጥምጥም+ እንደሚያደርግ ሙሽራ፣

በጌጣጌጧም ራሷን እንዳስዋበች ሙሽሪት

የጽድቅ ቀሚስ አልብሶኛል።

11 ምድር ቡቃያዋን እንደምታበቅል፣

የአትክልት ቦታም በላዩ ላይ የተዘሩትን ዘሮች እንደሚያበቅል

ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋም

በብሔራት ሁሉ ፊት ጽድቅንና+ ውዳሴን ያበቅላል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ