የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 125
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ይሖዋ ሕዝቡን ይጠብቃል

        • “ተራሮች በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንዳሉ ሁሉ” (2)

        • “በእስራኤል ሰላም ይስፈን” (5)

መዝሙር 125:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 17:7
  • +1ነገ 8:12, 13፤ መዝ 48:2፤ 132:13, 14

መዝሙር 125:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 11:7፤ ሥራ 1:12
  • +መዝ 34:7፤ ኢሳ 31:5፤ ዘካ 2:4, 5

መዝሙር 125:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “እጃቸውን ወደ ክፋት እንዳያዞሩ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መክ 7:7
  • +ኢሳ 14:5

መዝሙር 125:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 36:10፤ 73:1
  • +መዝ 51:18

መዝሙር 125:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 10:13፤ መዝ 53:5፤ ኢሳ 59:8

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 125:1ኤር 17:7
መዝ. 125:11ነገ 8:12, 13፤ መዝ 48:2፤ 132:13, 14
መዝ. 125:21ነገ 11:7፤ ሥራ 1:12
መዝ. 125:2መዝ 34:7፤ ኢሳ 31:5፤ ዘካ 2:4, 5
መዝ. 125:3መክ 7:7
መዝ. 125:3ኢሳ 14:5
መዝ. 125:4መዝ 36:10፤ 73:1
መዝ. 125:4መዝ 51:18
መዝ. 125:51ዜና 10:13፤ መዝ 53:5፤ ኢሳ 59:8
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 125:1-5

መዝሙር

ወደ ላይ የመውጣት መዝሙር።

125 በይሖዋ የሚታመኑ፣+

ፈጽሞ ሳይናወጥ ለዘላለም ጸንቶ እንደሚኖረው

እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።+

 2 ተራሮች በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንዳሉ ሁሉ፣+

ይሖዋም ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም

በሕዝቡ ዙሪያ ይሆናል።+

 3 ጻድቃን ትክክል ያልሆነ ነገር መሥራት እንዳይጀምሩ፣*+

የክፋት በትር ለጻድቃን በተሰጠ ምድር ላይ አይኖርም።+

 4 ይሖዋ ሆይ፣ ለጥሩ ሰዎች፣

ለልበ ቅኖች+ መልካም ነገር አድርግ።+

 5 ወደ ጠማማ መንገዳቸው ዞር የሚሉትን፣

ይሖዋ ከክፉ አድራጊዎች ጋር ያስወግዳቸዋል።+

በእስራኤል ሰላም ይስፈን።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ