የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 108
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • በጠላት ላይ ድል ለመቀዳጀት የቀረበ ጸሎት

        • “የሰው ማዳን ከንቱ ነው” (12)

        • “አምላክ ኃይል ይሰጠናል” (13)

መዝሙር 108:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 57:7-11፤ 104:33

መዝሙር 108:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 81:2

መዝሙር 108:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 36:5፤ 103:11

መዝሙር 108:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 8:1፤ 57:5, 11

መዝሙር 108:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 20:6፤ 60:5

መዝሙር 108:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “በቅዱስ ስፍራው” ማለትም ሊሆን ይችላል።

  • *

    ወይም “ረባዳማ ሜዳ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 17:7
  • +ዘፍ 33:17፤ መዝ 60:6-8

መዝሙር 108:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ለራሴ ምሽግ ነው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 13:8, 11
  • +ዘዳ 33:17
  • +ዘፍ 49:10

መዝሙር 108:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 8:2
  • +ዘኁ 24:18፤ 2ሳሙ 8:14
  • +2ሳሙ 8:1

መዝሙር 108:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 60:9-12

መዝሙር 108:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 23:14

መዝሙር 108:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 18:6
  • +መዝ 118:8፤ 146:3, 4

መዝሙር 108:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 2:4፤ 2ሳሙ 22:40፤ ኢሳ 40:29-31
  • +መዝ 44:5

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 108:1መዝ 57:7-11፤ 104:33
መዝ. 108:2መዝ 81:2
መዝ. 108:4መዝ 36:5፤ 103:11
መዝ. 108:5መዝ 8:1፤ 57:5, 11
መዝ. 108:6መዝ 20:6፤ 60:5
መዝ. 108:7ኢያሱ 17:7
መዝ. 108:7ዘፍ 33:17፤ መዝ 60:6-8
መዝ. 108:8ኢያሱ 13:8, 11
መዝ. 108:8ዘዳ 33:17
መዝ. 108:8ዘፍ 49:10
መዝ. 108:92ሳሙ 8:2
መዝ. 108:9ዘኁ 24:18፤ 2ሳሙ 8:14
መዝ. 108:92ሳሙ 8:1
መዝ. 108:10መዝ 60:9-12
መዝ. 108:11ዘዳ 23:14
መዝ. 108:12መዝ 18:6
መዝ. 108:12መዝ 118:8፤ 146:3, 4
መዝ. 108:131ሳሙ 2:4፤ 2ሳሙ 22:40፤ ኢሳ 40:29-31
መዝ. 108:13መዝ 44:5
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 108:1-13

መዝሙር

መዝሙር። የዳዊት ማህሌት።

108 አምላክ ሆይ፣ ልቤ ጽኑ ነው።

በሁለንተናዬ እዘምራለሁ፤ ደግሞም አዜማለሁ።+

 2 ባለ አውታር መሣሪያ ሆይ፣ አንተም በገና ሆይ፣+ ተነሱ።

እኔም በማለዳ እነሳለሁ።

 3 ይሖዋ ሆይ፣ በሕዝቦች መካከል አወድስሃለሁ፤

በብሔራትም መካከል የውዳሴ መዝሙር እዘምርልሃለሁ።

 4 ታማኝ ፍቅርህ ታላቅ ነውና፤ እንደ ሰማያት ከፍ ያለ ነው፤+

ታማኝነትህም እስከ ደመናት ድረስ ነው።

 5 አምላክ ሆይ፣ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ በል፤

ክብርህ በምድር ሁሉ ላይ ይሁን።+

 6 የምትወዳቸው ሰዎች እንዲድኑ

በቀኝ እጅህ ታደገን፤ ደግሞም መልስ ስጠኝ።+

 7 አምላክ በቅድስናው* እንዲህ ብሏል፦

“ሐሴት አደርጋለሁ፤ ሴኬምን ርስት አድርጌ እሰጣለሁ፤+

የሱኮትንም ሸለቆ* አከፋፍላለሁ።+

 8 ጊልያድም+ ሆነ ምናሴ የእኔ ናቸው፤

ኤፍሬምም የራስ ቁሬ ነው፤*+

ይሁዳ በትረ መንግሥቴ ነው።+

 9 ሞዓብ መታጠቢያ ገንዳዬ ነው።+

በኤዶም ላይ ጫማዬን እጥላለሁ።+

በፍልስጤም ላይ በድል አድራጊነት እጮኻለሁ።”+

10 ወደተመሸገችው ከተማ ማን ይወስደኛል?

እስከ ኤዶም ድረስ ማን ይመራኛል?+

11 አምላክ ሆይ፣ ገሸሽ ያደረግከን አንተ አይደለህም?

አምላካችን ሆይ፣ ከሠራዊታችን ጋር አብረህ አትወጣም።+

12 ከጭንቅ እንድንገላገል እርዳን፤+

የሰው ማዳን ከንቱ ነውና።+

13 አምላክ ኃይል ይሰጠናል፤+

ጠላቶቻችንንም ይረጋግጣቸዋል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ