የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 70
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • አፋጣኝ እርዳታ ለማግኘት የቀረበ ልመና

        • “ለእኔ ስትል ፈጥነህ እርምጃ ውሰድ” (5)

መዝሙር 70:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለመታሰቢያ።”

መዝሙር 70:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 40:13-17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/1991፣ ገጽ 21

መዝሙር 70:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴን።”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/1991፣ ገጽ 21

መዝሙር 70:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/1991፣ ገጽ 21

መዝሙር 70:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 5:11፤ ሰቆ 3:25

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/1991፣ ገጽ 21

መዝሙር 70:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 109:22
  • +መዝ 141:1
  • +መዝ 18:2
  • +መዝ 13:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/1991፣ ገጽ 21

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 70:1መዝ 40:13-17
መዝ. 70:4መዝ 5:11፤ ሰቆ 3:25
መዝ. 70:5መዝ 109:22
መዝ. 70:5መዝ 141:1
መዝ. 70:5መዝ 18:2
መዝ. 70:5መዝ 13:3
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 70:1-5

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ። የዳዊት መዝሙር፤ ማስታወሻ ሆኖ የሚያገለግል።*

70 አምላክ ሆይ፣ አድነኝ፤

ይሖዋ ሆይ፣ እኔን ለመርዳት ፍጠን።+

 2 ሕይወቴን* ለማጥፋት የሚሹ

ኀፍረትና ውርደት ይከናነቡ።

በእኔ ላይ በደረሰው ጉዳት ደስ የሚሰኙ

አፍረው ወደ ኋላ ይመለሱ።

 3 “እሰይ! እሰይ!” የሚሉ

አፍረው ወደ ኋላ ይመለሱ።

 4 አንተን የሚፈልጉ ግን

በአንተ ይደሰቱ፤ ሐሴትም ያድርጉ።+

የማዳን ሥራህን የሚወዱ፣

ምንጊዜም “አምላክ ታላቅ ይሁን!” ይበሉ።

 5 እኔ ግን ምስኪንና ድሃ ነኝ፤+

አምላክ ሆይ፣ ለእኔ ስትል ፈጥነህ እርምጃ ውሰድ።+

አንተ ረዳቴና ታዳጊዬ ነህ፤+

ይሖዋ ሆይ፣ አትዘግይ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ