የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 120
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ሰላምን የናፈቀ የባዕድ አገር ሰው

        • “ከአታላይ አንደበት ታደገኝ” (2)

        • “እኔ ለሰላም ቆሜአለሁ” (7)

መዝሙር 120:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

መዝሙር 120:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 18:6
  • +መዝ 50:15፤ ዮናስ 2:1, 2

መዝሙር 120:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴን ታደጋት።”

መዝሙር 120:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ደግሞስ ምን ይጨምርልህ ይሆን?”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ምሳሌ 12:22

መዝሙር 120:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 7:13
  • +መዝ 140:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2006፣ ገጽ 15-16

መዝሙር 120:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 10:2
  • +ኤር 49:28

መዝሙር 120:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ ለረጅም ጊዜ ኖራለች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 57:4

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 120:1መዝ 18:6
መዝ. 120:1መዝ 50:15፤ ዮናስ 2:1, 2
መዝ. 120:3ምሳሌ 12:22
መዝ. 120:4መዝ 7:13
መዝ. 120:4መዝ 140:10
መዝ. 120:5ዘፍ 10:2
መዝ. 120:5ኤር 49:28
መዝ. 120:6መዝ 57:4
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 120:1-7

መዝሙር

ወደ ላይ የመውጣት መዝሙር።*

120 በተጨነቅኩ ጊዜ ይሖዋን ተጣራሁ፤+

እሱም መለሰልኝ።+

 2 ይሖዋ ሆይ፣ ከሐሰተኛ ከንፈር፣

ደግሞም ከአታላይ አንደበት ታደገኝ።*

 3 አንተ አታላይ አንደበት፣

አምላክ ምን ያደርግህ ይሆን? እንዴትስ ይቀጣህ ይሆን?*+

 4 ሹል በሆኑ የተዋጊ ፍላጻዎችና+

በክትክታ እንጨት ፍም+ ይቀጣሃል።

 5 በመሼቅ+ የባዕድ አገር ሰው ሆኜ ስለኖርኩ ወዮልኝ!

በቄዳር+ ድንኳኖች መካከል ኖሬአለሁ።

 6 ሰላም ከሚጠሉ ሰዎች ጋር

ለረጅም ጊዜ ኖሬአለሁ።*+

 7 እኔ ለሰላም ቆሜአለሁ፤

እነሱ ግን በተናገርኩ ቁጥር ለጦርነት ይነሳሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ