የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 24
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ይሖዋ አገሪቱን ወና ያደርጋታል (1-23)

        • ይሖዋ በጽዮን ነግሦአል (23)

ኢሳይያስ 24:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፊቷን ያዞራል።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 5:5፤ ኤር 4:6፤ ሕዝ 6:6
  • +2ነገ 21:13
  • +ዘዳ 28:63, 64፤ ነህ 1:8፤ ኤር 9:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 260-261

    ማመራመር፣ ገጽ 365

ኢሳይያስ 24:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 7:12, 13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 261

ኢሳይያስ 24:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:31፤ ዘዳ 29:28

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 261

    ማመራመር፣ ገጽ 365

ኢሳይያስ 24:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ትደርቃለች” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 4:28፤ ሰቆ 1:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 261-263

ኢሳይያስ 24:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የጥንቱን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 22:13፤ ዳን 9:5
  • +ሚክ 3:11
  • +ዘፀ 19:3, 5፤ 24:7፤ ኤር 31:32፤ 34:18-20
  • +ዘሌ 18:24፤ ዘኁ 35:33, 34፤ 2ዜና 33:9፤ ኤር 3:1፤ 23:10, 11፤ ሰቆ 4:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 261-263

ኢሳይያስ 24:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:15, 16
  • +ዘዳ 4:27፤ 28:15, 62

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 261-263

ኢሳይያስ 24:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ይደርቃል” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 8:13፤ ኢዩ 1:10
  • +ኢሳ 32:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 263-264

ኢሳይያስ 24:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 7:34

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 262, 264

ኢሳይያስ 24:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 264

ኢሳይያስ 24:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 25:8-10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 264

ኢሳይያስ 24:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 5:15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 264

ኢሳይያስ 24:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 32:14፤ ኤር 9:11፤ ሰቆ 1:4፤ 2:8, 9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 264

ኢሳይያስ 24:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 24:20
  • +ኤር 6:9፤ ሕዝ 6:8

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    12/1/2006፣ ገጽ 11

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 265-266

ኢሳይያስ 24:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ከምዕራብ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 40:9፤ ኤር 31:12፤ 33:10, 11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 265-266

ኢሳይያስ 24:15

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በምሥራቅ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 43:5
  • +ኢሳ 11:11፤ 60:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    12/1/2006፣ ገጽ 11

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 265-266

ኢሳይያስ 24:16

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ጌጥ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 15:11፤ ዕዝራ 9:15፤ መዝ 145:7፤ ራእይ 15:3
  • +ኤር 9:2, 3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 265-267

ኢሳይያስ 24:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 8:3፤ ሕዝ 14:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 266-268

ኢሳይያስ 24:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 48:44

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 266-268

ኢሳይያስ 24:19

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 4:24

ኢሳይያስ 24:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 21:16፤ 2ዜና 36:15, 16፤ ኤር 14:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 266-268

ኢሳይያስ 24:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    12/1/2006፣ ገጽ 11

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 268-270

ኢሳይያስ 24:22

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 268-270

ኢሳይያስ 24:23

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በእሱ ሽማግሌዎች ፊት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ራእይ 21:23
  • +መዝ 132:13፤ ኢሳ 12:6፤ ኢዩ 3:17፤ ሚክ 4:7፤ ዘካ 2:10
  • +መዝ 97:1፤ ራእይ 11:17
  • +1ነገ 8:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 268-269, 270

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 24:1ኢሳ 5:5፤ ኤር 4:6፤ ሕዝ 6:6
ኢሳ. 24:12ነገ 21:13
ኢሳ. 24:1ዘዳ 28:63, 64፤ ነህ 1:8፤ ኤር 9:16
ኢሳ. 24:2ሕዝ 7:12, 13
ኢሳ. 24:3ዘሌ 26:31፤ ዘዳ 29:28
ኢሳ. 24:4ኤር 4:28፤ ሰቆ 1:4
ኢሳ. 24:52ነገ 22:13፤ ዳን 9:5
ኢሳ. 24:5ሚክ 3:11
ኢሳ. 24:5ዘፀ 19:3, 5፤ 24:7፤ ኤር 31:32፤ 34:18-20
ኢሳ. 24:5ዘሌ 18:24፤ ዘኁ 35:33, 34፤ 2ዜና 33:9፤ ኤር 3:1፤ 23:10, 11፤ ሰቆ 4:13
ኢሳ. 24:6ዘሌ 26:15, 16
ኢሳ. 24:6ዘዳ 4:27፤ 28:15, 62
ኢሳ. 24:7ኤር 8:13፤ ኢዩ 1:10
ኢሳ. 24:7ኢሳ 32:12
ኢሳ. 24:8ኤር 7:34
ኢሳ. 24:102ነገ 25:8-10
ኢሳ. 24:11ሰቆ 5:15
ኢሳ. 24:12ኢሳ 32:14፤ ኤር 9:11፤ ሰቆ 1:4፤ 2:8, 9
ኢሳ. 24:13ዘዳ 24:20
ኢሳ. 24:13ኤር 6:9፤ ሕዝ 6:8
ኢሳ. 24:14ኢሳ 40:9፤ ኤር 31:12፤ 33:10, 11
ኢሳ. 24:15ኢሳ 43:5
ኢሳ. 24:15ኢሳ 11:11፤ 60:9
ኢሳ. 24:16ዘፀ 15:11፤ ዕዝራ 9:15፤ መዝ 145:7፤ ራእይ 15:3
ኢሳ. 24:16ኤር 9:2, 3
ኢሳ. 24:17ኤር 8:3፤ ሕዝ 14:21
ኢሳ. 24:18ኤር 48:44
ኢሳ. 24:19ኤር 4:24
ኢሳ. 24:202ነገ 21:16፤ 2ዜና 36:15, 16፤ ኤር 14:20
ኢሳ. 24:23ራእይ 21:23
ኢሳ. 24:23መዝ 132:13፤ ኢሳ 12:6፤ ኢዩ 3:17፤ ሚክ 4:7፤ ዘካ 2:10
ኢሳ. 24:23መዝ 97:1፤ ራእይ 11:17
ኢሳ. 24:231ነገ 8:11
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 24:1-23

ኢሳይያስ

24 እነሆ፣ ይሖዋ ምድሪቱን ወና እና ባድማ ያደርጋታል።+

ይገለብጣታል፤*+ ነዋሪዎቿንም ይበትናቸዋል።+

 2 በሁሉም ላይ ተመሳሳይ ነገር ይደርሳል፦

በሕዝቡ ላይ የሚሆነው በካህኑ፣

በአገልጋዩ ላይ የሚሆነው በጌታው፣

በአገልጋይዋ ላይ የሚሆነው በእመቤቷ፣

በገዢው ላይ የሚሆነው በሻጩ፣

በአበዳሪው ላይ የሚሆነው በተበዳሪው፣

በወለድ ተቀባዩ ላይ የሚሆነው በወለድ ከፋዩ ላይ ይደርሳል።+

 3 ምድሪቱ ሙሉ በሙሉ ወና ትሆናለች፤

ፈጽሞ ትበዘበዛለች፤+

ይሖዋ ይህን ቃል ተናግሯልና።

 4 ምድሪቱ ታዝናለች፤*+ ትከስማለች።

ፍሬያማዋ ምድር ትራቆታለች፤ ትጠፋለች።

የምድሪቱ ታላላቅ ሰዎች ይዝላሉ።

 5 ሕጎቹን ስለተላለፉ፣+

ሥርዓቱን ስለለወጡና+

ዘላቂውን* ቃል ኪዳን ስላፈረሱ+

ምድሪቱ በገዛ ነዋሪዎቿ ተበክላለች።+

 6 ስለዚህ እርግማኑ ምድሪቱን በላት፤+

በላይዋም የሚኖሩ ሰዎች በደለኞች ሆነው ተገኝተዋል።

የምድሪቱ ነዋሪዎች ቁጥር የመነመነው በዚህ ምክንያት ነው፤

የቀሩት ሰዎችም በጣም ጥቂት ናቸው።+

 7 አዲሱ የወይን ጠጅ ያለቅሳል፤* የወይን ተክሉም ይጠወልጋል፤+

በልባቸውም ሐሴት አድርገው የነበሩ ሁሉ ያዝናሉ።+

 8 አስደሳች የሆነው የአታሞ ድምፅ መሰማት አቁሟል፤

ይፈነጥዙ የነበሩት ሰዎች ድምፅ ጠፍቷል፤

ደስ የሚያሰኘው የበገና ድምፅ መሰማቱ ቀርቷል።+

 9 ዘፈን በሌለበት የወይን ጠጅ ይጠጣሉ፤

መጠጡም ለሚጠጡት ሰዎች መራራ ይሆናል።

10 የተተወችው ከተማ ፈራርሳለች፤+

እያንዳንዱ ቤት ማንም እንዳይገባበት ተዘግቷል።

11 በየጎዳናው ላይ የወይን ጠጅ ፍለጋ ይጮኻሉ።

ሐሴት ጨርሶ ጠፍቷል፤

ምድሪቱም ደስታ ርቋታል።+

12 ከተማዋ ፈራርሳለች፤

በሩም ተሰባብሮ የፍርስራሽ ክምር ሆኗል።+

13 የወይራ ዛፍ ሲራገፍ+ እንደሚቀር ፍሬ፣

ወይንም ተሰብስቦ ካበቃ በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ፣+

ሕዝቤም በምድሪቱና በሌሎች ሕዝቦች መካከል እንዲሁ ይሆናል።

14 ድምፃቸውን ከፍ ያደርጋሉ፤

በደስታ እልል ይላሉ።

ከባሕሩ* የይሖዋን ግርማ ያውጃሉ።+

15 ከዚህም የተነሳ በብርሃን ምድር*+ ለይሖዋ ክብር ይሰጣሉ፤

በባሕር ደሴቶችም የእስራኤልን አምላክ የይሖዋን ስም ከፍ ከፍ ያደርጋሉ።+

16 ከምድር ዳርቻ “ለጻድቁ ክብር* ይሁን!”+

የሚል ዝማሬ እንሰማለን።

እኔ ግን እንዲህ አልኩ፦ “አቅም አጣሁ፤ አቅም አጣሁ!

ወዮልኝ! ከሃዲዎች ክህደት ፈጽመዋል፤

ከሃዲዎች በማታለል ክህደት ፈጽመዋል።”+

17 አንተ የምድሪቱ ነዋሪ ሆይ፣ ሽብር፣ ጉድጓድና ወጥመድ ይጠብቅሃል።+

18 ከሚያሸብረው ድምፅ የሚሸሽ ሁሉ ጉድጓድ ውስጥ ይወድቃል፤

ከጉድጓዱም የሚወጣ ሁሉ በወጥመዱ ይያዛል።+

የሰማይ የውኃ በሮች ይከፈታሉና፤

የምድርም መሠረቶች ይናወጣሉ።

19 ምድሪቱ ተሰነጣጥቃለች፤

ምድሪቱ ተንቀጥቅጣለች፤

ምድሪቱ በኃይል ትናወጣለች።+

20 ምድሪቱ እንደሰከረ ሰው ትንገዳገዳለች፤

ነፋስ እንደሚወዘውዘው ጎጆም በነፋስ ወዲያና ወዲህ ትወዛወዛለች።

በደሏም በላይዋ ላይ እጅግ ከብዷል፤+

ዳግመኛም እንደማትነሳ ሆና ትወድቃለች።

21 በዚያን ቀን ይሖዋ በላይ፣ በከፍታ ቦታ ባለው ሠራዊት ላይ፣

እንዲሁም በታች፣ በምድር ባሉት ነገሥታት ላይ ትኩረቱን ያደርጋል።

22 እነሱም እንደ እስረኞች ጉድጓድ ውስጥ

አንድ ላይ ይታጎራሉ፤

በእስር ቤት ውስጥም ይዘጋባቸዋል፤

ከብዙ ቀናት በኋላ ጉዳያቸው ይታያል።

23 ሙሉ ጨረቃ ትዋረዳለች፤

የምታበራው ፀሐይም ታፍራለች፤+

የሠራዊት ጌታ ይሖዋ በጽዮን ተራራና+ በኢየሩሳሌም ነግሦአልና፤+

በሕዝቡ ሽማግሌዎች ፊት* ክብር ተጎናጽፏል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ