የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 130
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • “ከጥልቅ ውስጥ አንተን እጣራለሁ”

        • “አንተ ስህተትን የምትከታተል ቢሆን ኖሮ” (3)

        • በይሖዋ ዘንድ ይቅርታ አለ (4)

        • “ይሖዋን በጉጉት እጠባበቃለሁ” (6)

መዝሙር 130:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 3:55፤ ዮናስ 2:1, 2

መዝሙር 130:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ያህ” የይሖዋ ስም አጭር መጠሪያ ነው።

  • *

    ወይም “በትኩረት የምትመለከት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 38:4፤ 103:14፤ 143:1, 2፤ ኢሳ 55:7፤ ዳን 9:18፤ ሮም 3:20፤ ቲቶ 3:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    2/2019፣ ገጽ 3

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2002፣ ገጽ 14

መዝሙር 130:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለአንተ አክብሮታዊ ፍርሃት እንዲያድርባቸው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 34:6, 7፤ መዝ 25:11
  • +ኤር 33:8, 9

መዝሙር 130:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ በእሱ ተስፋ ታደርጋለች።”

መዝሙር 130:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ ይሖዋን በጉጉት ትጠባበቃለች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 119:147፤ ሚክ 7:7

መዝሙር 130:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 86:5

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 130:1ሰቆ 3:55፤ ዮናስ 2:1, 2
መዝ. 130:3መዝ 38:4፤ 103:14፤ 143:1, 2፤ ኢሳ 55:7፤ ዳን 9:18፤ ሮም 3:20፤ ቲቶ 3:5
መዝ. 130:4ዘፀ 34:6, 7፤ መዝ 25:11
መዝ. 130:4ኤር 33:8, 9
መዝ. 130:6መዝ 119:147፤ ሚክ 7:7
መዝ. 130:7መዝ 86:5
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 130:1-8

መዝሙር

ወደ ላይ የመውጣት መዝሙር።

130 ይሖዋ ሆይ፣ ከጥልቅ ውስጥ አንተን እጣራለሁ።+

 2 ይሖዋ ሆይ፣ ድምፄን ስማ።

ጆሮዎችህ እርዳታ ለማግኘት የማቀርበውን ልመና በትኩረት ያዳምጡ።

 3 ያህ* ሆይ፣ አንተ ስህተትን የምትከታተል* ቢሆን ኖሮ፣

ይሖዋ ሆይ፣ ማን ሊቆም ይችል ነበር?+

 4 በአንተ ዘንድ በእርግጥ ይቅርታ አለና፤+

ይህም ሰዎች አንተን እንዲፈሩ* ያደርጋል።+

 5 ይሖዋን ተስፋ አደርጋለሁ፤ ሁለንተናዬ በእሱ ተስፋ ያደርጋል፤*

ቃሉን በትዕግሥት እጠብቃለሁ።

 6 ንጋትን ከሚጠባበቁ፣

አዎ፣ ንጋትን ከሚጠባበቁ ጠባቂዎች ይበልጥ

ይሖዋን በጉጉት እጠባበቃለሁ።*+

 7 እስራኤል ይሖዋን በትዕግሥት ይጠባበቅ፤

ይሖዋ በፍቅሩ ታማኝ ነውና፤+

ሕዝቡንም ለመዋጀት ታላቅ ኃይል አለው።

 8 እስራኤልን ከበደላቸው ሁሉ ይዋጃል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ