የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 13
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኤርምያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ከተልባ እግር የተሠራው ቀበቶ ተበላሸ (1-11)

      • በወይን ጠጅ የተሞሉ እንስራዎች ይሰባበራሉ (12-14)

      • ይሁዳ ልትሻሻል ባለመቻሏ በምርኮ ትወሰዳለች (15-27)

        • ‘ኢትዮጵያዊ መልኩን መለወጥ ይችላል?’ (23)

ኤርምያስ 13:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:19፤ ሶፎ 3:11

ኤርምያስ 13:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 36:15, 16
  • +ኤር 6:28

ኤርምያስ 13:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 19:5፤ ዘዳ 26:18፤ መዝ 135:4
  • +ኤር 33:9
  • +ኤር 6:17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የስብሰባው አስተዋጽኦ የማመሣከሪያ ጽሑፎች፣ 3/2017፣ ገጽ 2-3

ኤርምያስ 13:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ንቁ!፣

    9/2015፣ ገጽ 7

ኤርምያስ 13:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 29:9፤ 51:17፤ ኤር 25:27

ኤርምያስ 13:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 6:21፤ ሕዝ 5:10
  • +ሕዝ 7:4፤ 24:14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 257-258

ኤርምያስ 13:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 59:9

ኤርምያስ 13:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ በስውር ታለቅሳለች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 100:3
  • +ኤር 9:1

ኤርምያስ 13:18

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “እመቤቲቱን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 24:12፤ ኤር 22:24, 26

ኤርምያስ 13:19

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ተከበዋል።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:64

ኤርምያስ 13:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 6:22
  • +ሕዝ 34:8

ኤርምያስ 13:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 39:1, 2
  • +ኤር 6:24፤ ሚክ 4:9

ኤርምያስ 13:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 5:19፤ 16:10, 11
  • +ሕዝ 16:37

ኤርምያስ 13:23

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ኩሻዊ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ምሳሌ 27:22

ኤርምያስ 13:24

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:33፤ ዘዳ 28:64

ኤርምያስ 13:25

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 2:32
  • +ዘዳ 32:37, 38፤ ኢሳ 28:15፤ ኤር 10:14

ኤርምያስ 13:26

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 1:8፤ ሕዝ 16:37፤ 23:29

ኤርምያስ 13:27

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አሳፋሪ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 2:20፤ ሕዝ 16:15
  • +ኢሳ 65:7፤ ሕዝ 6:13
  • +ሕዝ 24:13

ተዛማጅ ሐሳብ

ኤር. 13:9ዘሌ 26:19፤ ሶፎ 3:11
ኤር. 13:102ዜና 36:15, 16
ኤር. 13:10ኤር 6:28
ኤር. 13:11ዘፀ 19:5፤ ዘዳ 26:18፤ መዝ 135:4
ኤር. 13:11ኤር 33:9
ኤር. 13:11ኤር 6:17
ኤር. 13:13ኢሳ 29:9፤ 51:17፤ ኤር 25:27
ኤር. 13:14ኤር 6:21፤ ሕዝ 5:10
ኤር. 13:14ሕዝ 7:4፤ 24:14
ኤር. 13:16ኢሳ 59:9
ኤር. 13:17መዝ 100:3
ኤር. 13:17ኤር 9:1
ኤር. 13:182ነገ 24:12፤ ኤር 22:24, 26
ኤር. 13:19ዘዳ 28:64
ኤር. 13:20ኤር 6:22
ኤር. 13:20ሕዝ 34:8
ኤር. 13:21ኢሳ 39:1, 2
ኤር. 13:21ኤር 6:24፤ ሚክ 4:9
ኤር. 13:22ኤር 5:19፤ 16:10, 11
ኤር. 13:22ሕዝ 16:37
ኤር. 13:23ምሳሌ 27:22
ኤር. 13:24ዘሌ 26:33፤ ዘዳ 28:64
ኤር. 13:25ኤር 2:32
ኤር. 13:25ዘዳ 32:37, 38፤ ኢሳ 28:15፤ ኤር 10:14
ኤር. 13:26ሰቆ 1:8፤ ሕዝ 16:37፤ 23:29
ኤር. 13:27ኤር 2:20፤ ሕዝ 16:15
ኤር. 13:27ኢሳ 65:7፤ ሕዝ 6:13
ኤር. 13:27ሕዝ 24:13
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
  • 26
  • 27
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኤርምያስ 13:1-27

ኤርምያስ

13 ይሖዋ እንዲህ አለኝ፦ “ሂድና ከተልባ እግር የተሠራ ቀበቶ ግዛ፤ በወገብህም ላይ ታጠቀው፤ ሆኖም ፈጽሞ ውኃ አታስነካው።” 2 ስለዚህ ይሖዋ ባዘዘኝ መሠረት ቀበቶውን ገዝቼ ወገቤ ላይ ታጠቅኩት። 3 የይሖዋም ቃል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ እኔ መጣ፦ 4 “የገዛኸውንና የታጠቅከውን ቀበቶ ይዘህ ተነስ፤ ወደ ኤፍራጥስም ሄደህ በቋጥኝ ስንጥቅ ውስጥ ደብቀው።” 5 ስለዚህ ይሖዋ ባዘዘኝ መሠረት ሄጄ በኤፍራጥስ አጠገብ ደበቅኩት።

6 ሆኖም ከብዙ ቀናት በኋላ ይሖዋ “ተነስ፤ ወደ ኤፍራጥስ ሄደህ፣ በዚያ እንድትደብቀው ያዘዝኩህን ቀበቶ አምጣ” አለኝ። 7 እኔም ወደ ኤፍራጥስ ሄጄ፣ ቀበቶውን ከደበቅኩበት ቦታ ቆፍሬ አወጣሁ፤ ቀበቶው ተበላሽቶና ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆኖ አገኘሁት።

8 ከዚያም የይሖዋ ቃል ወደ እኔ መጣ፦ 9 “ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘የይሁዳን ኩራትና የኢየሩሳሌምን እብሪት ልክ እንደዚሁ አጠፋዋለሁ።+ 10 ቃሌን ለመታዘዝ አሻፈረኝ ያለው፣+ ግትር ሆኖ የገዛ ልቡን የሚከተለው+ እንዲሁም ሌሎች አማልክትን የሚከተለው፣ የሚያገለግለውና ለእነሱ የሚሰግደው ይህ ክፉ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ እንደሆነው እንደዚህ ቀበቶ ይሆናል።’ 11 ‘ቀበቶ በሰው ወገብ ላይ እንደሚጣበቅ፣ መላው የእስራኤል ቤትና መላው የይሁዳ ቤት ከእኔ ጋር እንዲጣበቅ አደረግኩ’ ይላል ይሖዋ፤ ‘ይህም ሕዝቤ፣+ ስሜ፣+ ውዳሴዬና ውበቴ እንዲሆኑ ነው። እነሱ ግን አልታዘዙም።’+

12 “አንተም ይህን መልእክት አክለህ ንገራቸው፦ ‘የእስራኤል አምላክ ይሖዋ “እያንዳንዱ ትልቅ እንስራ በወይን ጠጅ ይሞላል” ይላል።’ እነሱም ‘እያንዳንዱ ትልቅ እንስራ በወይን ጠጅ እንደሚሞላ እኛ መች ጠፋን?’ ብለው ይመልሱልሃል። 13 በዚህ ጊዜ እንዲህ በላቸው፦ ‘ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “የምድሪቱን ነዋሪዎች በሙሉ፣ በዳዊት ዙፋን ላይ የሚቀመጡትን ነገሥታት፣ ካህናቱንና ነቢያቱን እንዲሁም የኢየሩሳሌምን ነዋሪዎች በሙሉ በስካር እሞላቸዋለሁ።+ 14 እነሱንም እርስ በርሳቸው፣ አባቶችንና ልጆችንም አጋጫለሁ” ይላል ይሖዋ።+ “ምንም ዓይነት ርኅራኄም ሆነ አዘኔታ አላሳይም፤ ምሕረትም አላደርግላቸውም፤ እነሱን ከማጥፋት ምንም ነገር አያግደኝም።”’+

15 ስሙ፤ ልብ በሉ።

ትዕቢተኞች አትሁኑ፤ ይሖዋ ተናግሯልና።

16 ጨለማን ከማምጣቱ በፊትና

ጨለምለም ባሉት ተራሮች ላይ እግሮቻችሁ ከመደናቀፋቸው በፊት

ለአምላካችሁ ለይሖዋ ክብር ስጡ።

እናንተ ብርሃንን ተስፋ ታደርጋላችሁ፤

እሱ ግን ፅልማሞትን ያመጣል፤

ወደ ድቅድቅ ጨለማም ይለውጠዋል።+

17 ለመስማት አሻፈረን ካላችሁ፣

በኩራታችሁ የተነሳ በስውር አለቅሳለሁ።*

የይሖዋ መንጋ+ በምርኮ ስለተወሰደ

እንባዬ እንደ ጎርፍ ይወርዳል፤ ዓይኔም በእንባ ይታጠባል።+

18 ንጉሡንና የንጉሡን እናት*+ እንዲህ በላቸው፦ ‘የሚያምረው አክሊላችሁ ከራሳችሁ ላይ ስለሚወድቅ፣

ዝቅ ባለ ስፍራ ተቀመጡ።’

19 የደቡብ ከተሞች ተዘግተዋል፤* የሚከፍታቸውም የለም።

መላው ይሁዳ በግዞት ተወስዷል፤ ሙሉ በሙሉም ተግዟል።+

20 ዓይንሽን አንስተሽ ከሰሜን የሚመጡትን ተመልከቺ።+

ለአንቺ የተሰጠው መንጋ፣ ያማሩት በጎችሽ የት አሉ?+

21 ከመጀመሪያው አንስቶ የተወዳጀሻቸው የቅርብ ጓደኞችሽ

አንቺን ለመቅጣት ሲነሱ ምን ትዪ ይሆን?+

ልክ እንደምትወልድ ሴት ምጥ አይዝሽም?+

22 በልብሽም ‘እነዚህ ነገሮች የደረሱብኝ ለምንድን ነው?’ በምትይበት ጊዜ፣+

ቀሚስሽን የተገፈፍሽውና+ ተረከዝሽ ለሥቃይ የተዳረገው

በፈጸምሽው ታላቅ በደል የተነሳ መሆኑን ልታውቂ ይገባል።

23 ኢትዮጵያዊ* መልኩን፣ ነብርስ ዥጉርጉርነቱን መለወጥ ይችላል?+

እንዲህ ማድረግ የሚችል ከሆነ፣

ክፉ ነገር መሥራት የለመዳችሁት እናንተም መልካም ማድረግ ትችላላችሁ ማለት ነው።

24 ስለዚህ የበረሃ ነፋስ ይዞት እንደሚሄድ ገለባ እበትናቸዋለሁ።+

25 ይህ ዕጣሽ፣ ሰፍሬም የሰጠሁሽ ድርሻሽ ነው” ይላል ይሖዋ፤

“ምክንያቱም እኔን ረስተሽኛል፤+ በሐሰትም ትታመኛለሽ።+

26 በመሆኑም ቀሚስሽን እስከ ፊትሽ እገልባለሁ፤

ኀፍረትሽም ይታያል፤+

27 የፈጸምሽው ምንዝር፣+ በፍትወት ማሽካካትሽ፣

ጸያፍ* የሆነው ዝሙት አዳሪነትሽ ይገለጣል።

አስጸያፊ ምግባርሽን

በኮረብቶቹና በሜዳው ላይ አይቼአለሁ።+

ኢየሩሳሌም ሆይ፣ ወዮልሽ!

ርኩስ ሆነሽ የምትኖሪው እስከ መቼ ድረስ ነው?”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ