የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 131
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • “ጡት እንደጣለ ሕፃን ረካሁ”

        • ‘ታላላቅ ነገሮችን አልመኝም’ (1)

መዝሙር 131:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 78:70፤ 138:6
  • +1ሳሙ 18:23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    7/2021፣ ገጽ 21-22

መዝሙር 131:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ራሴን አረጋጋሁ።” የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

  • *

    ወይም “ነፍሴ ጡት እንደጣለ ሕፃን ረካች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 30:6፤ መዝ 62:1፤ ኢሳ 30:15፤ ሰቆ 3:26

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    7/2021፣ ገጽ 21-22

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2006፣ ገጽ 15

መዝሙር 131:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 130:7፤ ሚክ 7:7

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 131:1መዝ 78:70፤ 138:6
መዝ. 131:11ሳሙ 18:23
መዝ. 131:21ሳሙ 30:6፤ መዝ 62:1፤ ኢሳ 30:15፤ ሰቆ 3:26
መዝ. 131:3መዝ 130:7፤ ሚክ 7:7
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 131:1-3

መዝሙር

ወደ ላይ የመውጣት መዝሙር። የዳዊት መዝሙር።

131 ይሖዋ ሆይ፣ ልቤ አይኩራራም፤

ዓይኖቼም አይታበዩም፤+

እጅግ ታላላቅ ነገሮችን ወይም

ከአቅሜ በላይ የሆኑ ነገሮችን አልመኝም።+

 2 ይልቁንም እናቱ ላይ እንደተቀመጠ ጡት የጣለ ሕፃን

ነፍሴን አረጋጋኋት፤* ደግሞም ጸጥ አሰኘኋት።+

ጡት እንደጣለ ሕፃን ረካሁ።*

 3 እስራኤል ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም

ይሖዋን በትዕግሥት ይጠባበቅ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ