የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 12
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ይሖዋ እርምጃ ለመውሰድ ይነሳል

        • የአምላክ ቃል የጠራ ነው (6)

መዝሙር 12:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1632

መዝሙር 12:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በለስላሳ ከንፈር ይናገራሉ።”

  • *

    ቃል በቃል “በልብና በልብም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 28:3

መዝሙር 12:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 15:9, 10፤ 1ሳሙ 2:3፤ ሕዝ 28:2

መዝሙር 12:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 10:5

መዝሙር 12:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ጉራ ከሚነዙባቸው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 3:7

መዝሙር 12:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “መሬት ላይ በተተከለ የማቅለጫ ምድጃ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 22:31፤ መዝ 19:8

መዝሙር 12:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 2:9

መዝሙር 12:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መክ 8:11

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 12:2መዝ 28:3
መዝ. 12:3ዘፀ 15:9, 10፤ 1ሳሙ 2:3፤ ሕዝ 28:2
መዝ. 12:4መዝ 10:5
መዝ. 12:5ዘፀ 3:7
መዝ. 12:62ሳሙ 22:31፤ መዝ 19:8
መዝ. 12:71ሳሙ 2:9
መዝ. 12:8መክ 8:11
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 12:1-8

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ፤ በሸሚኒት ቅኝት።* የዳዊት ማህሌት።

12 ይሖዋ ሆይ፣ አንድም ታማኝ ሰው ስለሌለ አድነኝ፤

ከሰው ልጆች መካከል ታማኞች ጠፍተዋል።

 2 እርስ በርሳቸው ውሸት ይነጋገራሉ፤

በከንፈራቸው ይሸነግላሉ፤* አታላይ በሆነ ልብም* ይናገራሉ።+

 3 ይሖዋ የሚሸነግልን ከንፈር ሁሉ፣

ጉራ የሚነዛውንም ምላስ ይቆርጣል፤+

 4 እነሱ “በምላሳችን እንረታለን።

አንደበታችንን እንዳሻን እንጠቀምበታለን፤

በእኛ ላይ ጌታ ሊሆን የሚችል ማን ነው?” ይላሉ።+

 5 “የተጎሳቆሉት ሰዎች በመጨቆናቸው፣

ድሆችም በመቃተታቸው፣+

እርምጃ ለመውሰድ እነሳለሁ” ይላል ይሖዋ።

“በንቀት ዓይን ከሚመለከቷቸው* ሁሉ እታደጋቸዋለሁ።”

 6 የይሖዋ ቃል የጠራ ነው፤+

ከሸክላ በተሠራ ምድጃ* እንደተጣራ ብር ሰባት ጊዜ የነጠረ ነው።

 7 ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ትጋርዳቸዋለህ፤+

እያንዳንዳቸውን ከዚህ ትውልድ ለዘላለም ትጠብቃቸዋለህ።

 8 የሰው ልጆች ብልሹ ምግባርን ስለሚያስፋፉ፣

ክፉዎች እንዳሻቸው ይፈነጫሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ