የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 19
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • በግብፅ ላይ የተላለፈ ፍርድ (1-15)

      • ይሖዋ በግብፃውያን ዘንድ የታወቀ ይሆናል (16-25)

        • በግብፅ ምድር ለይሖዋ መሠዊያ ይሠራል (19)

ኢሳይያስ 19:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 25:17, 19፤ ሕዝ 29:2፤ ኢዩ 3:19
  • +ዘፀ 12:12፤ ኤር 43:12፤ 46:25፤ ሕዝ 30:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 201

ኢሳይያስ 19:2

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 200-202

ኢሳይያስ 19:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 19:11, 13
  • +ኢሳ 8:19፤ ሥራ 16:16፤ ራእይ 18:23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 200-202

ኢሳይያስ 19:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 20:3, 4፤ ኤር 46:25, 26፤ ሕዝ 29:19

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 200-202

ኢሳይያስ 19:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 30:12፤ ዘካ 10:11

ኢሳይያስ 19:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 2:3

ኢሳይያስ 19:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 11:10
  • +ሕዝ 29:10

ኢሳይያስ 19:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 9:25, 31፤ ምሳሌ 7:16

ኢሳይያስ 19:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የቅጥር ሠራተኞቹ ሁሉ ነፍስ ታዝናለች።”

ኢሳይያስ 19:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 78:12፤ ሕዝ 30:14
  • +ኢሳ 44:25

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 202-203

ኢሳይያስ 19:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 41:8፤ 1ነገ 4:30፤ ሥራ 7:22

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 202-203

ኢሳይያስ 19:13

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የሜምፊስ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 46:14፤ ሕዝ 30:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 202-203

ኢሳይያስ 19:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 12:20, 24፤ ኢሳ 19:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 202-203

ኢሳይያስ 19:15

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ለዘንባባ ቅርንጫፍም ሆነ ለሸምበቆ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 202-203

ኢሳይያስ 19:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 11:15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 203-204

ኢሳይያስ 19:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 20:3, 4፤ ኤር 25:17, 19፤ 43:10, 11፤ ሕዝ 29:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 203-204

ኢሳይያስ 19:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 43:4, 7፤ 44:1

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 204

ኢሳይያስ 19:19

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2000፣ ገጽ 9-10

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 204-205

ኢሳይያስ 19:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2000፣ ገጽ 9-10

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 205

ኢሳይያስ 19:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 205-206

ኢሳይያስ 19:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 19:1፤ ኤር 46:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 205-206

ኢሳይያስ 19:23

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 11:16፤ 35:8፤ 40:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 206-207

ኢሳይያስ 19:24

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘካ 2:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 206-207

ኢሳይያስ 19:25

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 32:9፤ መዝ 115:12፤ ኢሳ 61:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 1፣ ገጽ 206-207

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 19:1ኤር 25:17, 19፤ ሕዝ 29:2፤ ኢዩ 3:19
ኢሳ. 19:1ዘፀ 12:12፤ ኤር 43:12፤ 46:25፤ ሕዝ 30:13
ኢሳ. 19:3ኢሳ 19:11, 13
ኢሳ. 19:3ኢሳ 8:19፤ ሥራ 16:16፤ ራእይ 18:23
ኢሳ. 19:4ኢሳ 20:3, 4፤ ኤር 46:25, 26፤ ሕዝ 29:19
ኢሳ. 19:5ሕዝ 30:12፤ ዘካ 10:11
ኢሳ. 19:6ዘፀ 2:3
ኢሳ. 19:7ዘዳ 11:10
ኢሳ. 19:7ሕዝ 29:10
ኢሳ. 19:9ዘፀ 9:25, 31፤ ምሳሌ 7:16
ኢሳ. 19:11መዝ 78:12፤ ሕዝ 30:14
ኢሳ. 19:11ኢሳ 44:25
ኢሳ. 19:12ዘፍ 41:8፤ 1ነገ 4:30፤ ሥራ 7:22
ኢሳ. 19:13ኤር 46:14፤ ሕዝ 30:13
ኢሳ. 19:14ኢዮብ 12:20, 24፤ ኢሳ 19:3
ኢሳ. 19:16ኢሳ 11:15
ኢሳ. 19:17ኢሳ 20:3, 4፤ ኤር 25:17, 19፤ 43:10, 11፤ ሕዝ 29:6
ኢሳ. 19:18ኤር 43:4, 7፤ 44:1
ኢሳ. 19:22ኢሳ 19:1፤ ኤር 46:13
ኢሳ. 19:23ኢሳ 11:16፤ 35:8፤ 40:3
ኢሳ. 19:24ዘካ 2:11
ኢሳ. 19:25ዘዳ 32:9፤ መዝ 115:12፤ ኢሳ 61:9
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 19:1-25

ኢሳይያስ

19 በግብፅ ላይ የተላለፈ ፍርድ፦+

እነሆ፣ ይሖዋ በፈጣን ደመና እየጋለበ ወደ ግብፅ እየመጣ ነው።

የግብፅ ከንቱ አማልክት በእሱ ፊት ይንቀጠቀጣሉ፤+

የግብፅም ልብ በውስጧ ይቀልጣል።

 2 “ግብፃውያንን በግብፃውያን ላይ አስነሳለሁ፤

እርስ በርሳቸውም ይጨራረሳሉ፤

እያንዳንዱ ወንድሙን፣ እያንዳንዱም ባልንጀራውን፣

ከተማም ከተማን፣ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።

 3 የግብፅም መንፈስ በውስጧ ይረበሻል፤

ዕቅዷንም አፋልሳለሁ።+

እነሱም እርዳታ ለማግኘት ከንቱ ወደሆኑት አማልክት፣

ወደ ድግምተኞች፣ ወደ መናፍስት ጠሪዎችና ወደ ጠንቋዮች ይዞራሉ።+

 4 ግብፅ በኃይለኛ ገዢ እጅ እንድትወድቅ አደርጋለሁ፤

ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል”+ ይላል እውነተኛው ጌታ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

 5 የባሕሩ ውኃ ይደርቃል፤

ወንዙም ይተናል፤ ጨርሶም ይደርቃል።+

 6 ወንዞቹም ይገማሉ፤

በግብፅ የሚገኙት የአባይ የመስኖ ቦዮች ይጎድላሉ፤ ይደርቃሉም።

ቄጠማውና እንግጫው ይበሰብሳል።+

 7 በአባይ ወንዝ መዳረሻ አካባቢ፣ በአባይ ዳር ያለው ተክል

እንዲሁም በአባይ ወንዝ አጠገብ ዘር የተዘራበት መሬት+ ሁሉ ይደርቃል።+

በነፋስ ተጠርጎ ይወሰዳል፤ ደብዛውም ይጠፋል።

 8 ዓሣ አጥማጆቹም ያዝናሉ፤

ወደ አባይ ወንዝ የዓሣ መንጠቆ የሚወረውሩም ሁሉ ያለቅሳሉ፤

በውኃው ላይ የዓሣ ማጥመጃ መረቦችን የሚጥሉም ይመናመናሉ።

 9 በተነደፈ የተልባ እግር+ የሚሠሩም ሆኑ

ነጭ ሸማ የሚሠሩ ሸማኔዎች ለኀፍረት ይዳረጋሉ።

10 የሽመና ባለሙያዎቿ ይደቆሳሉ፤

ቅጥር ሠራተኞቹ ሁሉ ያዝናሉ።*

11 የጾዓን+ መኳንንት ሞኞች ናቸው።

ጥበበኞች የሆኑ የፈርዖን አማካሪዎች የሚሰጡት ምክር ማስተዋል የጎደለው ነው።+

ፈርዖንን “እኔ የጥበበኞች ልጅ፣

የጥንት ነገሥታትም ዘር ነኝ”

እንዴት ትሉታላችሁ?

12 ጥበበኞችህ ታዲያ የት አሉ?+

የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ስለ ግብፅ የወሰነውን የሚያውቁ ከሆነ ይንገሩህ።

13 የጾዓን መኳንንት የሞኝ ሥራ ሠርተዋል፤

የኖፍ*+ መኳንንት ተታለዋል፤

የነገዶቿ አለቆች ግብፅ እንድትባዝን አድርገዋል።

14 ይሖዋ በእሷ ላይ ግራ የመጋባት መንፈስ አፍስሷል፤+

የሰከረ ሰው በትፋቱ ላይ እንደሚንገዳገድ ሁሉ

እነሱም ግብፅ በሥራዋ ሁሉ እንድትባዝን አድርገዋል።

15 ግብፅ ለራስም ሆነ ለጅራት፣ ለቀንበጥም ሆነ ለእንግጫ*

ልታደርገው የምትችለው ምንም ነገር የለም።

16 በዚያ ቀን ግብፃውያን እንደ ሴቶች ይሆናሉ፤ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ በእነሱ ላይ እጁን በዛቻ ስለሚያወዛውዝ ይንቀጠቀጣሉ፤ ይሸበራሉም።+ 17 የይሁዳም ምድር ግብፅን ታሸብራለች። ስለ ምድሪቱ ሲወራ የሚሰሙ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ በግብፃውያን ላይ ከወሰነው ውሳኔ የተነሳ በፍርሃት ይርዳሉ።+

18 በዚያ ቀን በግብፅ ምድር የከነአንን ቋንቋ የሚናገሩና+ ለሠራዊት ጌታ ለይሖዋ ታማኝ እንደሚሆኑ በመሐላ የሚያረጋግጡ አምስት ከተሞች ይኖራሉ። ከእነዚህም መካከል አንዷ ‘የማፍረስ ከተማ’ ተብላ ትጠራለች።

19 በዚያ ቀን በግብፅ ምድር መካከል ለይሖዋ መሠዊያ ይሠራል፤ በድንበሯም ላይ ለይሖዋ ዓምድ ይቆማል። 20 ይህም በግብፅ ምድር ለሠራዊት ጌታ ለይሖዋ ምልክትና ምሥክር ይሆናል፤ እነሱ ከጨቋኞቻቸው የተነሳ ወደ ይሖዋ ይጮኻሉና፤ እሱም የሚታደጋቸው አዳኝ፣ አዎ ታላቅ አዳኝ ይልክላቸዋል። 21 ይሖዋም በግብፃውያን ዘንድ የታወቀ ይሆናል፤ በዚያም ቀን ግብፃውያን ይሖዋን ያውቁታል፤ መሥዋዕትና ስጦታ ያቀርባሉ፤ ለይሖዋም ይሳላሉ፤ የተሳሉትንም ይፈጽማሉ። 22 ይሖዋ ግብፅን ይመታታል፤+ መትቶ ይፈውሳታል፤ እነሱም ወደ ይሖዋ ይመለሳሉ፤ እሱም ልመናቸውን ሰምቶ ይፈውሳቸዋል።

23 በዚያ ቀን ከግብፅ ወደ አሦር የሚወስድ አውራ ጎዳና ይኖራል።+ ከዚያም አሦር ወደ ግብፅ፣ ግብፅም ወደ አሦር ይመጣል፤ ግብፅና አሦርም በአንድነት አምላክን ያገለግላሉ። 24 በዚያ ቀን እስራኤል ሦስተኛ ወገን ሆና ከግብፅና ከአሦር ጋር ትተባበራለች፤+ በምድርም መካከል በረከት ትሆናለች፤ 25 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ “ሕዝቤ ግብፅ፣ የእጄም ሥራ አሦር፣ ርስቴም እስራኤል የተባረኩ ይሁኑ”+ ብሎ ይባርካቸዋልና።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ