የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 59
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • እስራኤል የፈጸመችው ኃጢአት ከአምላክ አራቃት (1-8)

      • የኃጢአት ኑዛዜ (9-15ሀ)

      • ይሖዋ ንስሐ ለገቡት ሲል ጣልቃ ገባ (15ለ-21)

ኢሳይያስ 59:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “አልከበደችም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 11:23፤ ኢሳ 50:2
  • +መዝ 116:1

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 290-291

ኢሳይያስ 59:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 5:25
  • +ዘዳ 31:16, 17፤ 32:20፤ ኢሳ 57:17፤ ሕዝ 39:23፤ ሚክ 3:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 290-291

ኢሳይያስ 59:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 1:15፤ ኤር 2:34፤ ሕዝ 7:23
  • +ኤር 7:9, 10፤ ሕዝ 13:8

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 291

ኢሳይያስ 59:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ባዶ በሆነ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 5:1፤ ሕዝ 22:30፤ ሚክ 7:2
  • +ኢሳ 30:12, 13
  • +ሚክ 2:1

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 291-292

ኢሳይያስ 59:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 8:13, 14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 292-293

ኢሳይያስ 59:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 57:12
  • +ኤር 6:7፤ ሚክ 6:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 293

ኢሳይያስ 59:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 22:17፤ ሕዝ 9:9፤ ማቴ 23:35
  • +ሮም 3:15-17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 293-294

ኢሳይያስ 59:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 5:7፤ 59:15፤ ኤር 5:1፤ አሞጽ 6:12፤ ዕን 1:4
  • +ኤር 8:15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 293-294

ኢሳይያስ 59:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 5:30

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 294-295

ኢሳይያስ 59:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:15, 29

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 294-295

ኢሳይያስ 59:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 294-295

ኢሳይያስ 59:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 1:5፤ ሕዝ 5:5, 6
  • +ኤር 14:7፤ ሆሴዕ 5:5
  • +ዕዝራ 9:13፤ ነህ 9:33፤ ዳን 9:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 295

ኢሳይያስ 59:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 31:6፤ 32:6፤ ኤር 17:13
  • +ኤር 5:23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 295

ኢሳይያስ 59:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሐቀኝነት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 82:2፤ ዕን 1:4
  • +ኢሳ 5:22, 23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 296-297

ኢሳይያስ 59:15

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሐቀኝነት።”

  • *

    ቃል በቃል “ይህም በዓይኖቹ ፊት መጥፎ ነበር።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 48:1
  • +ሚክ 3:2

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 296-298

ኢሳይያስ 59:16

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ድል አስገኘለት።”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 297-298

ኢሳይያስ 59:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የድልን።”

  • *

    ወይም “እጅጌ እንደሌለው ቀሚስ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤፌ 6:17፤ 1ተሰ 5:8
  • +ዘዳ 32:35፤ መዝ 94:1

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 297-299

ኢሳይያስ 59:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 34:11፤ መዝ 62:12፤ ኤር 17:10
  • +ኢሳ 1:24፤ ሰቆ 4:11፤ ሕዝ 5:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 298-299

ኢሳይያስ 59:19

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 299

ኢሳይያስ 59:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 48:17
  • +ኢሳ 62:11
  • +ዘዳ 30:1-3፤ ሮም 11:26

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 299-300

ኢሳይያስ 59:21

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ከዘርህ።”

  • *

    ቃል በቃል “ከዘርህ ዘር።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሮም 11:27

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 299-302

    መጠበቂያ ግንብ፣

    7/1/1995፣ ገጽ 15

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 59:1ዘኁ 11:23፤ ኢሳ 50:2
ኢሳ. 59:1መዝ 116:1
ኢሳ. 59:2ኤር 5:25
ኢሳ. 59:2ዘዳ 31:16, 17፤ 32:20፤ ኢሳ 57:17፤ ሕዝ 39:23፤ ሚክ 3:4
ኢሳ. 59:3ኢሳ 1:15፤ ኤር 2:34፤ ሕዝ 7:23
ኢሳ. 59:3ኤር 7:9, 10፤ ሕዝ 13:8
ኢሳ. 59:4ኤር 5:1፤ ሕዝ 22:30፤ ሚክ 7:2
ኢሳ. 59:4ኢሳ 30:12, 13
ኢሳ. 59:4ሚክ 2:1
ኢሳ. 59:5ኢዮብ 8:13, 14
ኢሳ. 59:6ኢሳ 57:12
ኢሳ. 59:6ኤር 6:7፤ ሚክ 6:12
ኢሳ. 59:7ኤር 22:17፤ ሕዝ 9:9፤ ማቴ 23:35
ኢሳ. 59:7ሮም 3:15-17
ኢሳ. 59:8ኢሳ 5:7፤ 59:15፤ ኤር 5:1፤ አሞጽ 6:12፤ ዕን 1:4
ኢሳ. 59:8ኤር 8:15
ኢሳ. 59:9ኢሳ 5:30
ኢሳ. 59:10ዘዳ 28:15, 29
ኢሳ. 59:12ኢሳ 1:5፤ ሕዝ 5:5, 6
ኢሳ. 59:12ኤር 14:7፤ ሆሴዕ 5:5
ኢሳ. 59:12ዕዝራ 9:13፤ ነህ 9:33፤ ዳን 9:5
ኢሳ. 59:13ኢሳ 31:6፤ 32:6፤ ኤር 17:13
ኢሳ. 59:13ኤር 5:23
ኢሳ. 59:14መዝ 82:2፤ ዕን 1:4
ኢሳ. 59:14ኢሳ 5:22, 23
ኢሳ. 59:15ኢሳ 48:1
ኢሳ. 59:15ሚክ 3:2
ኢሳ. 59:17ኤፌ 6:17፤ 1ተሰ 5:8
ኢሳ. 59:17ዘዳ 32:35፤ መዝ 94:1
ኢሳ. 59:18ኢዮብ 34:11፤ መዝ 62:12፤ ኤር 17:10
ኢሳ. 59:18ኢሳ 1:24፤ ሰቆ 4:11፤ ሕዝ 5:13
ኢሳ. 59:20ኢሳ 48:17
ኢሳ. 59:20ኢሳ 62:11
ኢሳ. 59:20ዘዳ 30:1-3፤ ሮም 11:26
ኢሳ. 59:21ሮም 11:27
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 59:1-21

ኢሳይያስ

59 እነሆ፣ የይሖዋ እጅ ማዳን ይሳናት ዘንድ አላጠረችም፤+

ጆሮውም መስማት ይሳናት ዘንድ አልደነዘዘችም።*+

 2 ከዚህ ይልቅ ከአምላካችሁ ያለያያችሁ የገዛ በደላችሁ ነው።+

የፈጸማችሁት ኃጢአት ፊቱን እንዲሰውርባችሁ አድርጎታል፤

እናንተን ለመስማትም ፈቃደኛ አይደለም።+

 3 እጆቻችሁ በደም፣

ጣቶቻችሁም በበደል ተበክለዋልና።+

ከንፈሮቻችሁ ውሸት ይናገራሉ፤+ አንደበታችሁም ክፋትን ያጉተመትማል።

 4 ጽድቅን የሚጣራ ማንም የለም፤+

እውነትን ይዞ ፍርድ ቤት የሚቀርብ የለም።

በማይጨበጥ* ነገር ይታመናሉ፤+ ፍሬ ቢስ ነገሮችን ይናገራሉ።

ችግርን ይፀንሳሉ፤ የሚጎዳ ነገርም ይወልዳሉ።+

 5 የመርዘኛ እባብን እንቁላሎች ይቀፈቅፋሉ፤

የሸረሪት ድርም ያደራሉ።+

እንቁላሎቻቸውንም የሚበላ ሁሉ ይሞታል፤

እንቁላሉም ሲሰበር እፉኝት ይወጣል።

 6 የሸረሪት ድራቸው ልብስ ሆኖ አያገለግልም፤

በሚሠሩትም ነገር ራሳቸውን መሸፈን አይችሉም።+

ሥራቸው ጉዳት የሚያስከትል ነው፤

በእጃቸውም የዓመፅ ሥራ አለ።+

 7 እግሮቻቸው ክፋት ለመፈጸም ይሮጣሉ፤

ንጹሕ ደም ለማፍሰስም ይጣደፋሉ።+

የሚያስቡት ጎጂ ሐሳብ ነው፤

በመንገዳቸው ላይ ጥፋትና መከራ አለ።+

 8 የሰላምን መንገድ አያውቁም፤

በጎዳናቸውም ፍትሕ የለም።+

መንገዳቸውን ጠማማ ያደርጋሉ፤

በዚያም የሚሄድ ሁሉ ሰላምን አያውቅም።+

 9 ከዚህ የተነሳ ፍትሕ ከእኛ ራቀ፤

ጽድቅም ወደ እኛ አይደርስም።

ብርሃን ይሆናል ብለን በተስፋ ተጠባበቅን፤ ሆኖም ጨለማ ሆነ፤

ጸዳልን ተጠባበቅን፤ ሆኖም በጨለማ እንመላለሳለን።+

10 ልክ እንደ ዓይነ ስውራን ቅጥሩን እየዳበስን እንሄዳለን፤

ዓይን እንደሌላቸው ሰዎች እንደናበራለን።+

በምሽት ጨለማ እንደሚሆነው በቀትር ብርሃን እንሰናከላለን፤

በብርቱ ሰዎች መካከል እንደ ሙታን ነን።

11 ሁላችንም እንደ ድቦች እናጉረመርማለን፤

እንደ ርግቦችም በሐዘን እናልጎመጉማለን።

ፍትሕን በተስፋ ተጠባበቅን፤ ነገር ግን አላገኘንም፤

መዳንን ተጠባበቅን፤ ነገር ግን ከእኛ ርቋል።

12 ዓመፃችን በፊትህ በዝቷልና፤+

የሠራነው ኃጢአት ሁሉ ይመሠክርብናል።+

ዓመፃችን ከእኛ ጋር ነውና፤

በደላችንን በሚገባ እናውቃለን።+

13 ሕግ ተላልፈናል፤ ይሖዋንም ክደናል፤

ለአምላካችን ጀርባችንን ሰጥተናል።

ግፍንና ዓመፅን ተናግረናል፤+

በልባችን ውሸትን ፀንሰናል፤ እንዲሁም የሐሰት ቃላትን አጉተምትመናል።+

14 ፍትሕ ወደ ኋላ ተመልሷል፤+

ጽድቅም በሩቅ ቆሟል፤+

እውነት* በአደባባይ ተሰናክሏልና፤

ቀና የሆነውም ነገር ወደዚያ መግባት አልቻለም።

15 እውነት* ጠፍቷል፤+

ከክፋት የራቀ ሁሉ ለጥፋት ተዳርጓል።

ይሖዋ ይህን አየ፤ ደስም አልተሰኘም፤*

ፍትሕ አልነበረምና።+

16 እርዳታ የሚሰጥ ሰው እንደሌለ አየ፤

ጣልቃ የሚገባ ባለመኖሩም ተገረመ፤

በመሆኑም የገዛ ክንዱ መዳን አስገኘ፤*

የገዛ ጽድቁም ድጋፍ ሆነለት።

17 ከዚያም ጽድቅን እንደ ጥሩር ለበሰ፤

በራሱም ላይ የመዳንን* ቁር አደረገ።+

የበቀልንም ልብስ ለበሰ፤+

ቅንዓትንም እንደ ካባ* ተጎናጸፈ።

18 ላደረጉት ነገር ብድራት ይከፍላቸዋል፦+

ቁጣን ለባላጋራዎቹ፣ በቀልን ለጠላቶቹ ይከፍላል።+

ለደሴቶችም የሚገባቸውን ዋጋ ይከፍላቸዋል።

19 በፀሐይ መግቢያ ያሉ የይሖዋን ስም ይፈራሉ፤

በፀሐይ መውጫም ያሉ ክብሩን ይፈራሉ፤

እሱ የይሖዋ መንፈስ እንደሚነዳው

ኃይለኛ ወንዝ ሆኖ ይመጣልና።

20 “ጽዮንን፣ በደል መፈጸም ያቆሙትንም

የያዕቆብ ቤት ሰዎች የሚቤዥ+ ይመጣል”+ ይላል ይሖዋ።+

21 “በእኔ በኩል ከእነሱ ጋር የገባሁት ቃል ኪዳን ይህ ነው”+ ይላል ይሖዋ። “በአንተ ላይ ያለው መንፈሴና በአፍህ ያኖርኩት ቃሌ፣ ከአንተ አፍ ወይም ከልጆችህ* አፍ ወይም ከልጅ ልጆችህ* አፍ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም አይወሰዱም” ይላል ይሖዋ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ