የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • g 3/09 ገጽ 32
  • ሊታወስ የሚገባው ምሽት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሊታወስ የሚገባው ምሽት
  • ንቁ!—2009
ንቁ!—2009
g 3/09 ገጽ 32

ሊታወስ የሚገባው ምሽት

ሐሙስ ሚያዝያ 1, 2001 (ሚያዝያ 9, 2009) ከእኛ ጋር እንዲሰበሰቡ ጋብዘንዎታል

ኢየሱስ ክርስቶስ ከመሞቱ በፊት በነበረው ምሽት የወይን ጠጅንና ያልቦካ ቂጣን እንደ ምሳሌ በመጠቀም የሞቱን መታሰቢያ በዓል አቋቋመ። በዚያ ወቅት “ይህን ሁልጊዜ ለመታሰቢያዬ አድርጉት” የሚል ትእዛዝ ሰጥቷል።—ሉቃስ 22:19

የይሖዋ ምሥክሮች፣ ኢየሱስ ባዘዘው መሠረት በዓመት አንድ ጊዜ በሚያከብሩት በዚህ በዓል ላይ እንዲገኙ በአክብሮት ጋብዘዎታል። በዓሉ የሚከበርበትን ትክክለኛ ቦታ፣ ቀንና ሰዓት ለማወቅ እባክዎ በአካባቢዎ የሚገኙ የይሖዋ ምሥክሮችን ይጠይቁ።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ