የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 3/1 ገጽ 32
  • መጋቢት 13, 2000—ሊታወስ የሚገባው ዕለት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መጋቢት 13, 2000—ሊታወስ የሚገባው ዕለት
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 3/1 ገጽ 32

መጋቢት 13, 2000—ሊታወስ የሚገባው ዕለት

ኢየሱስ ክርስቶስ በሞቱ ዋዜማ ምሽት ላይ ለሐዋርያቱ እርሾ ያልገባበት ቂጣና ቀይ የወይን ጠጅ ከሰጣቸው በኋላ እንዲበሉና እንዲጠጡ አዘዛቸው። ከዚያም “ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት” አላቸው።—ሉቃስ 22:19

በዚህ ዓመት የዚህ ክንውን መታሰቢያ፣ ቅዳሜ መጋቢት 13, 2000 (March 22, 2008) ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ይከበራል። በዚህ ልዩ ምሽት በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የይሖዋ ምሥክሮች የኢየሱስን ሞት መታሰቢያ እሱ በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ለማክበር አንድ ላይ ይሰበሰባሉ። እርስዎም አብረውን ተገኝተው ዝግጅቱን እንዲከታተሉ በታላቅ አክብሮት ተጋብዘዋል። ስብሰባው የሚደረግበትን ቦታና ሰዓት ለማወቅ እባክዎ በአቅራቢያዎ የሚገኙትን የይሖዋ ምሥክሮች ይጠይቁ።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ