የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w16 የካቲት ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
w16 የካቲት ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

የካቲት 2016

© 2016 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

3 የሕይወት ታሪክ​—ይሖዋ በአገልግሎቱ ውጤታማ እንድሆን ረድቶኛል

ከሚያዝያ 4-10, 2016 ባለው ሳምንት

8 ይሖዋ “ወዳጄ” በማለት ጠርቶታል

ከሚያዝያ 11-17, 2016 ባለው ሳምንት

13 ከይሖዋ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት ያላቸውን ምሰሉ

እነዚህ የጥናት ርዕሶች ከይሖዋ አምላክ ጋር ያለንን ወዳጅነት ይበልጥ ለማጠናከር ይረዱናል። በመጀመሪያው የጥናት ርዕስ ላይ የአብርሃምን ምሳሌ እንመለከታለን። በሁለተኛው ላይ ደግሞ ሩት፣ ሕዝቅያስና የኢየሱስ እናት የሆነችው ማርያም የተዉትን ምሳሌ እንመለከታለን።

18 ይሖዋን በደስታ ማገልገላችሁን ቀጥሉ

ከሚያዝያ 18-24, 2016 ባለው ሳምንት

21 ለይሖዋ ታማኞች ሁኑ

ከሚያዝያ 25, 2016–ግንቦት 1, 2016 ባለው ሳምንት

26 ከይሖዋ ታማኝ አገልጋዮች ትምህርት ማግኘት

በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ላይ ስለ ንጉሥ ዳዊትና በዘመኑ ስለነበሩት ሰዎች የሚናገሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባዎችን እንመረምራለን። የእነሱን ምሳሌ በመመልከት፣ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥም ሳይቀር ምንጊዜም ለይሖዋ ታማኝ መሆን የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንማራለን።

31 ከታሪክ ማኅደራችን

ሽፋኑ፦

ቤኒን

ረግረጋማ በሆነ አካባቢ በምትገኘው በኤታ መንደር አብዛኞቹ ቤቶች የሚሠሩት ከመሬት ከፍ ተደርገው በረጃጅም እንጨቶች ላይ ነው፤ ዋነኛው መጓጓዣም ታንኳ ነው። በዚያ በሚገኙት ሦስት ጉባኤዎች ውስጥ ያሉት 215 አስፋፊዎችና 28 አቅኚዎች በ2014 በተከበረው የመታሰቢያ በዓል ላይ 1,600 ሰዎች በመገኘታቸው በጣም ተደስተዋል

የሕዝብ ብዛት

10,703,000

አስፋፊዎች

12,167

የዘወትር አቅኚዎች

1,492

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ