የጥናት እትም
ግንቦት 2016
ከሰኔ 27–ሐምሌ 31, 2016 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2016 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ጋና
አስተዋይ የሆነች አንዲት የአምላክ መንግሥት አዋጅ ነጋሪ ከትራክቶቻችን በአንዱ ተጠቅማ አብረዋት ለሚማሩ ልጆች ስትመሠክር። ይህች ልጅ የምትኖረው ጋና በሚገኘው የቮልታ ክልል ውስጥ ሆ በተባለው መንደር ነው
አስፋፊዎች
125,443
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
382,408
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2014)
347,725
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.jw.org/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት በዘመናዊ ቋንቋ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።