የጥናት እትም
መስከረም 2016
ከጥቅምት 24–ኅዳር 27, 2016 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2016 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ፊጂ
የፊጂ ዋና ከተማ ከሆነችው ከሱቫ ወጣ ብሎ በሚገኙ ገጠራማ አካባቢዎች የሚኖሩ ወንድሞችና እህቶች ለሚያገኟቸው ሰዎች ሁሉ ምሥራቹን በደስታ ሲያካፍሉ
የሕዝብ ብዛት
887,027
አስፋፊዎች
3,097
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2015)
11,845
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.jw.org/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት በዘመናዊ ቋንቋ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።