የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w17 ሐምሌ ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
w17 ሐምሌ ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

3 ራሳቸውን በፈቃደኝነት አቅርበዋል​—ቱርክ

ከነሐሴ 28, 2017–መስከረም 3, 2017 ባለው ሳምንት

7 እውነተኛ የሆነውን ሀብት መፈለግ

ይህ ርዕስ፣ ያለንን ቁሳዊ ሀብት በሰማይ ‘ወዳጆች ለማፍራት’ ልንጠቀምበት የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። (ሉቃስ 16:9) በተጨማሪም ስግብግብ ለሆነው የንግድ ሥርዓት ባሪያ ላለመሆን እንዲሁም ይሖዋን አቅማችን በፈቀደ መጠን ለማገልገል ምን ማድረግ እንደምንችል ይገልጻል።

ከመስከረም 4-10, 2017 ባለው ሳምንት

12 “ከሚያለቅሱ ጋር አልቅሱ”

አንድ ክርስቲያን፣ የሚወደውን ሰው በሞት ማጣቱ ያስከተለበትን ሐዘን መቋቋም የሚችለው እንዴት ነው? ይሖዋ በኢየሱስ ክርስቶስ፣ በቅዱሳን መጻሕፍትና በክርስቲያን ጉባኤ አማካኝነት እንዲህ ላለው ሰው የሚያስፈልገውን መጽናኛ ይሰጠዋል። ይህ ርዕስ ሐዘን የደረሰባቸውን ማጽናናትም ሆነ እኛ ራሳችን መጽናኛ ማግኘት የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።

ከመስከረም 11-17, 2017 ባለው ሳምንት

17 “ያህን አወድሱ!”​—ለምን?

መዝሙር 147 የአምላክ ሕዝቦች ይሖዋን እንዲያወድሱ በተደጋጋሚ ያበረታታል። መዝሙራዊው፣ አምላክን ለማወደስ እንዲነሳሳ ያደረገው ምንድን ነው? ይህ ርዕስ መዝሙራዊው አምላክን ለማወደስ ያነሳሳውን ምክንያት የሚያብራራ ከመሆኑም ሌላ እኛም አምላካችንን ማወደስ ያለብን ለምን እንደሆነ ይገልጻል።

ከመስከረም 18-24, 2017 ባለው ሳምንት

22 “ዕቅድህን . . . ሁሉ ያሳካልህ”

በርካታ ወጣት ወንድሞችና እህቶች በሙሉ ጊዜ አገልግሎት በቅንዓት እየተካፈሉ ነው። አንተስ በዚህ መስክ መሰማራት ትፈልጋለህ? ይህ ርዕስ፣ የወደፊት ሕይወትህ አስደሳችና ስኬታማ እንዲሆን የሚረዳ ዕቅድ ለማውጣት የሚያግዝህ ቅዱስ ጽሑፋዊ ምክር ይሰጣል።

27 አእምሮህን ለመቆጣጠር በሚደረገው ትግል አሸናፊ መሆን

31 የአንባቢያን ጥያቄዎች

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ