የጥናት እትም
ነሐሴ 2017
ከመስከረም 25–ጥቅምት 22, 2017 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2017 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ኔዘርላንድስ
በአምስተርዳም የሚኖሩ ሁለት አቅኚዎች የመንግሥቱን መልእክት ለአንድ መንገደኛ ሲሰብኩ
አስፋፊዎች
29,839
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
12,802
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2016)
51,404
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.jw.org/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት በዘመናዊ ቋንቋ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።