የጥናት እትም
ኅዳር 2017
ከታኅሣሥ 25, 2017–ጥር 28, 2018 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2017 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ሽፋኑ፦
ኒካራጓ
ሁለት ክርስቲያኖች በቲፒታፓ ከተማ ለአንዲት ባለ ሱቅ የመጽሐፍ ቅዱስን መልእክት ሲናገሩ
አስፋፊዎች
28,642
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
42,298
በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ (2016)
88,308
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው።
መዋጮ ለማድረግ www.jw.org/amን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት በዘመናዊ ቋንቋ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን አቆጣጠር ነው።