ማስታወቂያዎች
◼ ሰኔ፦ ትራክቶች። ሐምሌ፦ ከአምላክ የተላከ ምሥራች! ወይም አምላክን ስማ ወይም አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ። (አምላክን ስማ የሚለውን ብሮሹር፣ ማንበብ የማይችል ወይም የማንበብ ችሎታው ውስን የሆነ ሰውን ለማወያየት መጠቀም እንችላለን። ልጆችን ለማስጠናትም ልንጠቀምበት እንችላለን።) ነሐሴ፦ በአእምሯችን ለሚጉላሉ ጥያቄዎች መልስ ማግኘት የሚቻለው ከየት ነው? መስከረም፦ መጠበቂያ ግንብ እና ንቁ! መጽሔቶች።
◼ በ2014 የአገልግሎት ዓመት ማብቂያ ላይ ከሚደረጉት ክፍሎች ጀምሮ የአቅኚዎች አገልግሎት ትምህርት ቤት የሚካሄደው ለስድስት ቀናት ይኸውም ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ይሆናል።