የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 የካቲት ገጽ 2
  • ከየካቲት 5-11

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከየካቲት 5-11
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 የካቲት ገጽ 2

ከየካቲት 5-11

ማቴዎስ 12–13

  • መዝሙር 27 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “የስንዴውና የእንክርዳዱ ምሳሌ”፦ (10 ደቂቃ)

    • ማቴ 13:24-26—አንድ ሰው በእርሻው ላይ ጥሩ ዘር ዘራ፤ ከዚያም ጠላቱ መጥቶ በስንዴው ላይ እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ (w13 7/15 9-10 አን. 2-3)

    • ማቴ 13:27-29—ስንዴውና እንክርዳዱ እስከ መከር ጊዜ ድረስ አብረው አደጉ (w13 7/15 10 አን. 4)

    • ማቴ 13:30—በመከር ወቅት አጫጆቹ በመጀመሪያ እንክርዳዱን ከዚያም ስንዴውን ሰበሰቡ (w13 7/15 12 አን. 10-12)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ማቴ 12:20—ኢየሱስ ርኅራኄ በማሳየት ረገድ የተወውን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት ነው? (“የሚጨስ የጧፍ ክር” ለጥናት የሚረዳ መረጃ—⁠ማቴ 12:20፣ nwtsty)

    • ማቴ 13:25—በጥንት ዘመን አንድ ሰው በሌላ ሰው እርሻ ላይ እንክርዳድ መዝራቱ በእርግጥ ሊፈጸም የሚችል ነገር ነው? (w16.10 32)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ማቴ 12:1-21

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር—ቪዲዮ፦ (4 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።

  • የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) bhs ገጽ 22-23 አን. 10-12

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 68

  • ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት፦ (5 ደቂቃ)

  • “ስለ መንግሥቱ የሚገልጹ ምሳሌዎች ለእኛ ምን ትርጉም አላቸው?”፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። እነዚህ ምሳሌዎች በአገልግሎት በምናደርገው ተሳትፎ ላይ ምን ተጽዕኖ ሊያሳድሩ እንደሚገባ ተወያዩ።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) kr ምዕ. 22 አን. 8-16

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 22 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ