የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 የካቲት ገጽ 6
  • የወይራ ዛፉ ምሳሌ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የወይራ ዛፉ ምሳሌ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘የአምላክ ጥበብ እንዴት ጥልቅ ነው!’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • በአምላክ ቤት ውስጥ የሚገኝ የለመለመ የወይራ ዛፍ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • በመንግሥቱ ላይ የማይናወጥ እምነት ይኑራችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ኢዮብ በትንሣኤ ተስፋ ላይ እምነት ነበረው
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 የካቲት ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሮም 9-11

የወይራ ዛፉ ምሳሌ

11:16-26

የምሳሌያዊው የወይራ ዛፍ የተለያዩ ክፍሎች ምን ያመለክታሉ?

በሮም 11 ላይ የተጠቀሰው ምሳሌያዊ የወይራ ዛፍ
  • ዛፉ፦ አምላክ ከአብርሃም ቃል ኪዳን ጋር በተያያዘ ያለውን ዓላማ አፈጻጸም

  • ግንዱ፦ የአብርሃም ዘር ዋነኛ ክፍል የሆነውን ኢየሱስን

  • ቅርንጫፎቹ፦ በአብርሃም ዘር ሁለተኛ ክፍል ውስጥ የሚካተቱትን ሰዎች ሙሉ ቁጥር

  • “የተሰበሩት” ቅርንጫፎች፦ ኢየሱስን ያልተቀበሉትን ሥጋዊ እስራኤላውያን

  • ‘የተጣበቁት’ ቅርንጫፎች፦ ከአሕዛብ ወገን የሆኑትን ቅቡዓን ክርስቲያኖች

በትንቢት እንደተነገረው የአብርሃም ዘር ማለትም ኢየሱስና 144,000ዎቹ “ለአሕዛብ በረከት” ያስገኛሉ።—ሮም 11:12፤ ዘፍ 22:18

ይሖዋ ከአብርሃም ዘር ጋር በተያያዘ ያለውን ዓላማ የፈጸመበት መንገድ ስለ እሱ ምን ያስተምረኛል?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ