የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ሰኔ ገጽ 6
  • “መሆን የምፈልገውን እሆናለሁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “መሆን የምፈልገውን እሆናለሁ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክን ስም ማወቅ ምን ነገሮችን ይጨምራል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ወንድና ሴት—አንዳቸው ለሌላው ተፈጥረዋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • “እነሆ፣ አምላካችን ይህ ነው!”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
  • ወጣት ወንድሞች—ጎልማሳ ክርስቲያኖች ሁኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ሰኔ ገጽ 6
ሙሴ መሬት ላይ ተንበርክኮ ከሚነደው ቁጥቋጦ ፊቱን ሲሸፍን።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 1–3

“መሆን የምፈልገውን እሆናለሁ”

3:13, 14

ይሖዋ የማንነቱን አንድ አስገራሚ ገጽታ ለሙሴ ገልጾለታል። ይሖዋ በእያንዳንዱ ሁኔታ ዓላማውን ለመፈጸም መሆን የሚያስፈልገውን ሁሉ ይሆናል፤ ሆኖም ይህን የሚያደርገው ፍጹም የሆኑትን መሥፈርቶቹን በማይጥስ መንገድ ነው። ወላጆች ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ሲሉ የተለያዩ የሥራ ድርሻዎችን እንደሚወጡ ሁሉ ይሖዋም ልጆቹን ለመንከባከብ ሲል መሆን የሚያስፈልገውን ሁሉ ይሆናል።

ይሖዋ እኔን ለመርዳት ሲል መሆን የሚያስፈልገውን ሁሉ የሆነው እንዴት ነው?

ፎቶግራፎች፦ አንድ አባት በተለያዩ መንገዶች ቤተሰቡን ሲንከባከብ። 1. ልጁን ከማስተኛቱ በፊት ሲያነጋግረው። 2. ከባለቤቱና ከልጁ ጋር በዕለት ጥቅሱ ላይ ሲወያይ። 3. ልጁን ብስክሌት መንዳት ሲያስተምር።
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ