የጥናት እትም
ጥር 2021
ከመጋቢት 1–ሚያዝያ 4, 2021 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2020 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
እጅግ ብዙ ሕዝብ ነጭ ልብስ ለብሰው የዘንባባ ዝንጣፊ በእጃቸው ይዘዋል፤ ግርማ በተላበሰው የአምላክ ዙፋንና በበጉ ፊት ቆመዋል (የጥናት ርዕስ 3 አንቀጽ 7ን ተመልከት)