የጥናት እትም
ነሐሴ 2021
ከመስከረም 27–ጥቅምት 31, 2021 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2021 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
አንድ ባልና ሚስት፣ የመንግሥቱ አስፋፊዎች ይበልጥ ወደሚያስፈልጉበት ቦታ ሄደው ሲሰብኩ፤ አንዲት ወጣት እህት በስብሰባ አዳራሽ ግንባታ ስትካፈል፤ በዕድሜ የገፉ ባልና ሚስት በስልክ ምሥክርነት ሲሰጡ። ሁሉም በአገልግሎታቸው በጣም ደስተኞች ናቸው (የጥናት ርዕስ 34 አንቀጽ 11ን ተመልከት)