የጥናት እትም
ጥቅምት 2022
ከታኅሣሥ 5, 2022–ጥር 1, 2023 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2022 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
የይሖዋን ሉዓላዊነት በታማኝነት በመደገፋቸው ምክንያት ከዚህ በፊት የታሰሩ ወይም በአሁኑ ጊዜ እስር ቤት ያሉ ደፋር ወንድሞችና እህቶች (የጥናት ርዕስ 42፣ ከአንቀጽ 1-2ን ተመልከት)