የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • nwt ገጽ 1204
  • ዮናስ የመጽሐፉ ይዘት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ዮናስ የመጽሐፉ ይዘት
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ምሕረት ስለ ማሳየት ትምህርት አግኝቷል
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ከሠራው ስህተት ተምሯል
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ዮናስ ስለ ይሖዋ ምሕረት ትምህርት አገኘ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • ከሠራው ስህተት ተምሯል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
ለተጨማሪ መረጃ
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ዮናስ የመጽሐፉ ይዘት

ዮናስ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ዮናስ ከይሖዋ ፊት ኮበለለ (1-3)

    • ይሖዋ ከባድ ማዕበል እንዲነሳ አደረገ (4-6)

    • የችግሩ መንስኤ ዮናስ ነበር (7-13)

    • ዮናስ ወደሚናወጠው ባሕር ተጣለ (14-16)

    • አንድ ትልቅ ዓሣ ዮናስን ዋጠው (17)

  • 2

    • ዮናስ በዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ጸለየ (1-9)

    • ዓሣው ዮናስን በደረቅ ምድር ላይ ተፋው (10)

  • 3

    • ዮናስ አምላክን በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ (1-4)

    • የነነዌ ሰዎች የዮናስን መልእክት ሰምተው ንስሐ ገቡ (5-9)

    • አምላክ ነነዌን ላለማጥፋት ወሰነ (10)

  • 4

    • ዮናስ ተቆጣ፤ ሞትንም ተመኘ (1-3)

    • ይሖዋ ዮናስን ስለ ምሕረት አስተማረው (4-11)

      • “እንዲህ መቆጣትህ ተገቢ ነው?” (4)

      • አንዲት የቅል ተክል ማስተማሪያ ሆና አገለገለች (6-10)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ