የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • nwt ገጽ 1490
  • ገላትያ የመጽሐፉ ይዘት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ገላትያ የመጽሐፉ ይዘት
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጻድቅ ለመሆን እምነትና ሥራ ያስፈልጋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ‘ምሳሌያዊው ድራማ’ ለእኛ ያለው ጥቅም
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ሮም የመጽሐፉ ይዘት
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ለተጨማሪ መረጃ
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ገላትያ የመጽሐፉ ይዘት

ለገላትያ ሰዎች የተጻፈ ደብዳቤ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1-5)

    • “ሌላ ምሥራች የለም” (6-9)

    • ጳውሎስ የሰበከው ምሥራች ከአምላክ የመጣ ነው (10-12)

    • የጳውሎስ መለወጥና መጀመሪያ ላይ ያደረጋቸው ነገሮች (13-24)

  • 2

    • ጳውሎስ በኢየሩሳሌም ከሐዋርያት ጋር ተገናኘ (1-10)

    • ጳውሎስ ጴጥሮስን (ኬፋን) ገሠጸው (11-14)

    • ሰው የሚጸድቀው በእምነት ብቻ ነው (15-21)

  • 3

    • የሕግ ሥራዎችና እምነት (1-14)

      • “ጻድቅ በእምነት ይኖራል” (11)

    • ለአብርሃም የተገባው የተስፋ ቃል በሕጉ ላይ የተመሠረተ አይደለም (15-18)

      • የአብርሃም ዘር የሆነው ክርስቶስ (16)

    • ሕጉ የተሰጠበት ዓላማ (19-25)

    • ‘በእምነት የተነሳ የአምላክ ልጆች ናችሁ’ (26-29)

      • ‘የክርስቶስ ከሆናችሁ የአብርሃም ዘር ናችሁ’ (29)

  • 4

    • ከእንግዲህ ልጆች እንጂ ባሪያዎች አይደላችሁም (1-7)

    • ጳውሎስ የገላትያ ክርስቲያኖች ሁኔታ አሳሰበው (8-20)

    • አጋርና ሣራ፦ ሁለቱ ቃል ኪዳኖች (21-31)

      • እናታችን የሆነችው ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ነፃ ናት (26)

  • 5

    • ክርስቲያናዊ ነፃነት (1-15)

    • በመንፈስ መመላለስ (16-26)

      • የሥጋ ሥራዎች (19-21)

      • የመንፈስ ፍሬ (22, 23)

  • 6

    • አንዳችሁ የሌላውን ሸክም ተሸከሙ (1-10)

      • ሰው የዘራውን ያጭዳል (7, 8)

    • መገረዝ አስፈላጊ አይደለም (11-16)

      • አዲስ ፍጥረት (15)

    • መደምደሚያ (17, 18)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ