የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • nwt ገጽ 1513-1514
  • 1 ተሰሎንቄ የመጽሐፉ ይዘት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • 1 ተሰሎንቄ የመጽሐፉ ይዘት
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • 2 ተሰሎንቄ የመጽሐፉ ይዘት
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • “መልካም ለማድረግ አትታክቱ“
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • ለይሖዋ ቀን የተዘጋጃችሁ ሁኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • 2 ዮሐንስ የመጽሐፉ ይዘት
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ለተጨማሪ መረጃ
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
1 ተሰሎንቄ የመጽሐፉ ይዘት

ለተሰሎንቄ ሰዎች የተጻፈ የመጀመሪያው ደብዳቤ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1)

    • የተሰሎንቄ ክርስቲያኖች ላሳዩት እምነት የቀረበ ምስጋና (2-10)

  • 2

    • ጳውሎስ በተሰሎንቄ ያከናወነው አገልግሎት (1-12)

    • የተሰሎንቄ ሰዎች የአምላክን ቃል ተቀበሉ (13-16)

    • ጳውሎስ የተሰሎንቄ ክርስቲያኖችን ለማየት ናፈቀ (17-20)

  • 3

    • ጳውሎስ በአቴንስ ሆኖ ያሉበትን ሁኔታ ለመስማት እጅግ ጓጓ (1-5)

    • ጢሞቴዎስ የሚያጽናና ዜና ይዞ መጣ (6-10)

    • ለተሰሎንቄ ክርስቲያኖች የቀረበ ጸሎት (11-13)

  • 4

    • ከፆታ ብልግና እንዲርቁ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (1-8)

    • እርስ በርስ ተዋደዱ (9-12)

      • ‘በሌሎች ሰዎች ጉዳይ ጣልቃ አትግቡ’ (11)

    • በክርስቶስ የሞቱት ቀድመው ይነሳሉ (13-18)

  • 5

    • የይሖዋ ቀን የሚመጣበት መንገድ (1-5)

      • “ሰላምና ደህንነት ሆነ!” (3)

    • ነቅተን እንኑር፤ የማመዛዘን ችሎታችንን እንጠብቅ (6-11)

    • ማሳሰቢያ (12-24)

    • የስንብት ቃላት (25-28)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ