ማስተዋወቂያ
በዛሬው ጊዜ ብዙ ሰዎች በጣም ሥራ ይበዛባቸዋል፤ በዚህም ምክንያት ከሌሎች ጋር ያላቸው ግንኙነት ሊበላሽ እንዲሁም የቤተሰባቸው ሰላም ሊደፈርስ ይችላል።
ጊዜያችንን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ መጠቀም የምንችለው እንዴት ነው?
ጠቢቡ ንጉሥ ሰለሞን “ብዙ በመልፋትና ነፋስን በማሳደድ ከሚገኝ ሁለት እፍኝ ይልቅ ጥቂት እረፍት በማድረግ የሚገኝ አንድ እፍኝ ይሻላል” ሲል ጽፏል።—መክብብ 4:6
ይህ “ንቁ!” መጽሔት ጊዜያችንን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ መጠቀም የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።