የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 98
  • የመንግሥቱን ዘር መዝራት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የመንግሥቱን ዘር መዝራት
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የመንግሥቱን ዘር መዝራት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአምላክን ቃል መውደድ የሚያስገኛቸው ጥቅሞች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
  • ‘የሚያሳድገው አምላክ’ ነው!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • የመጽሐፍ ቅዱስ አጠቃላይ ስምምነት
    መጽሐፍ ቅዱስ—የአምላክ ቃል ነው ወይስ የሰው?
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 98

መዝሙር 98

የመንግሥቱን ዘር መዝራት

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 13:4-8)

1. ነፍሳቹን ለሱ የሰጣችሁ፣

የይሖዋ ባሮች ሁሉ፣

ወደ ጌታችን ሥራ ውጡ።

የሱን ፈለግ ተከተሉ።

በሚያፈሩ ልቦች ላይ በድፍረት

የእውነትን ዘር ብትዘሩ፣

ጥሩ ፍሬ ማፍራት ትችላላችሁ፤

መስኩ ላይ በትጋት ብትሠሩ።

2. ከዘራችሁት ዘር አንዳንዱ፣

ዓለት ልብ ላይ ይወድቃል።

ለጊዜው ፍላጎት ቢያሳዩም

የልባቸው ይገለጣል።

እሾህ ቃሉን ሲያንቀው፣ ሀብትን ሲሹ

ይህን ዓለም ይመርጣሉ።

በመልካም አፈር ላይ ከወደቀ ግን

ጥሩ ፍሬ ያፈራል ቃሉ።

3. ስኬት ማግኘታችሁ ’ሚመካው

ባብዛኛው በ’ናንተ ላይ ነው።

ፍቅር፣ ት’ግሥት እናሳያቸው፤

ምላሽ እንዲሰጥ ልባቸው።

በዘዴና በድፍረት እርዷቸው፤

እንዲጠፋ ፍርሃታቸው።

ያኔ መቶ እጥፍ ባይሆን ሠላሳ፣

ታጭዳላችሁ የልፋት ካሳ።

(በተጨማሪም ማቴ. 13:19-23፤ 22:37⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ