የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 113
  • ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ነፍስ ምን ይላል?
    ስንሞት ምን እንሆናለን?
  • የማትሞት ነፍስ አለችህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • “ለሁሉም ነገር አመስግኑ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 113

መዝሙር 113

ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን

በወረቀት የሚታተመው

(ፊልጵስዩስ 2:16)

1. ይሖዋ አባት ሆይ፣ ደርሶናል ቃልህ፤

ማመስገን እንሻለን ለስጦታህ።

በመንፈስህ በመምራት አጻፍክ ሐሳብህን፤

በቃልህ ተመራን፤ ከአንተ ተማርን።

2. ቃልህን አስጻፍከው ’ንዲገባን ለኛ።

ነቢያት ሰዎች ነበሩ ልክ እንደኛ።

ከነሱ ’ንማራለን እምነትና ድፍረት።

ቃልህ ያነቃቃል፤ ይሰጣል ብርታት።

3. ወደ ልብ ይዘልቃል ቃልህ አለው ኃይል፤

መንፈስና ነፍስ እንኳ ይለያያል።

የልብን ሐሳብና ዝንባሌ ያውቃል፤

ተግሣጽና ጥበብ ይለግሰናል።

(በተጨማሪም መዝ. 119:16, 162⁠ን፣ 2 ጢሞ. 3:16⁠ን፣ ያዕ. 5:17⁠ን እና 2 ጴጥ. 1:21⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ