የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 122
  • እልፍ አእላፋት ወንድሞች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እልፍ አእላፋት ወንድሞች
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እልፍ አእላፋት ወንድሞች
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ሁለተኛው ወዮታ፣ የፈረሰኞች ሠራዊት
    ራእይ—ታላቁ መደምደሚያው ደርሷል!
  • መላእክትን በተመለከተ እውነታው ምንድን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2017
  • መላእክት
    ንቁ!—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 122

መዝሙር 122

እልፍ አእላፋት ወንድሞች

በወረቀት የሚታተመው

(ራእይ 7:9, 10)

1. እልፍ አእላፋት ወንድሞች፣

ታማኝ ምሥክሮች፣

ጸንተዋል ባቋማቸው፤

እጅግ ብዙ ናቸው።

እልፍ አእላፍ ሆነናል፤

በቁጥር በዝተናል።

ብሔር፣ ቋንቋ፣ ነገድ ሳይለየን

ያህን ’ናከብራለን።

2. እልፍ አእላፋት ወንድሞች፣

የትም እንሰብካለን፤

ምሥራች ’ናበስራለን፣

ሰው ’ሚጓጓለትን።

መመሥከር አናቆምም፣

ውጥረት ቢሰማንም፤

ኢየሱስ ለዛሉ ሰላምን፣

ይሰጣል እፎይታን።

3. እልፍ አእላፍ ወንድሞችን፣

አምላክ ይጠብቃል፤

ቀን ከሌት በመቅደሱ

ያገለግሉታል።

እልፍ አእላፍ ሆነናል፤

እንመሠክራለን፤

በምድራዊው አደባባይ ላይ

አብረነው ’ንሠራለን።

(በተጨማሪም ኢሳ. 52:7⁠ን፣ ማቴ. 11:29⁠ን እና ራእይ 7:15⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ