የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ll ክፍል 10 ገጽ 22-23
  • አምላክን የሚሰሙ ሰዎች ምን በረከቶች ይጠብቋቸዋል?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አምላክን የሚሰሙ ሰዎች ምን በረከቶች ይጠብቋቸዋል?
  • አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ክፍል 10
    አምላክን ስማ
  • “እነሆ፣ ሁሉንም ነገር አዲስ አደርጋለሁ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • የአምላክ ወዳጆች በገነት ውስጥ ይኖራሉ
    የአምላክ ወዳጅ መሆን ትችላለህ!
  • አምላክ ለምድር ያለው ዓላማ ምንድን ነው?
    አምላክ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
ለተጨማሪ መረጃ
አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
ll ክፍል 10 ገጽ 22-23

ክፍል 10

አምላክን የሚሰሙ ሰዎች ምን በረከቶች ይጠብቋቸዋል?

ከሞቱ ሰዎች መካከል አብዛኞቹ እንደገና በምድር ላይ በሕይወት ለመኖር ከሞት ይነሳሉ። የሐዋርያት ሥራ 24:15

በገነት ያሉ ሰዎች ከሞት የተነሱትን ሲቀበሉ

ይሖዋ የሚለውን የምትሰማ ከሆነ ወደፊት ምን በረከቶችን እንደምታገኝ እስቲ አስብ! የተሟላ ጤንነት ይኖርሃል፤ ሕመምተኛም ሆነ አቅመ ደካማ ሰው አይኖርም። ክፉ ሰዎች አይኖሩም፤ በመሆኑም የምትጠራጠረው አንድም ሰው አይኖርም።

ሥቃይ፣ ሐዘንም ሆነ ለቅሶ አይኖርም። ማንም ሰው አያረጅም እንዲሁም አይሞትም።

በወዳጆችህና በቤተሰቦችህ ተከበህ ትኖራለህ። በገነት ውስጥ የሚኖረው ሕይወት እጅግ አስደሳች ይሆናል።

የሚያስፈራ ነገር አይኖርም። ሰዎች እውነተኛ ደስታ ያገኛሉ።

የአምላክ መንግሥት ሥቃይንና መከራን ሁሉ ያስወግዳል። ራእይ 21:3, 4

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ