የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ll ክፍል 12 ገጽ 26-27
  • ቤተሰብህ ደስተኛ እንዲሆን ማድረግ የምትችለው እንዴት ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ቤተሰብህ ደስተኛ እንዲሆን ማድረግ የምትችለው እንዴት ነው?
  • አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ቤተሰብህ ደስተኛ ሊሆን የሚችለው እንዴት ነው?
    መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምረናል?
  • አምላክን የሚያስደስት የቤተሰብ ሕይወት
    አምላክ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው?
  • ትዳርን ዘላቂ ለማድረግ የሚረዱ ሁለት ቁልፍ ነገሮች
    ለቤተሰብ ደስታ ቁልፉ ምንድን ነው?
  • ክፍል 12
    አምላክን ስማ
ለተጨማሪ መረጃ
አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
ll ክፍል 12 ገጽ 26-27

ክፍል 12

ቤተሰብህ ደስተኛ እንዲሆን ማድረግ የምትችለው እንዴት ነው?

ለቤተሰብ ደስታ ቁልፉ ፍቅር ነው። ኤፌሶን 5:33

አዳምና ሔዋን በኤደን የአትክልት ስፍራ

አምላክ ያወጣው የጋብቻ መመሪያ አንድ ወንድ ለአንዲት ሴት ብቻ መሆን እንዳለበት ይገልጻል።

አንድ ባል፣ ሚስቱ ታማ እያለ ሲንከባከባት፤ አንዲት ሚስት ለባሏ ምግብ አዘጋጅታ

አፍቃሪ የሆነ ባል ሚስቱን በርኅራኄ የሚይዛት ሲሆን ስሜቷንም ይረዳላታል።

ሚስት ከባሏ ጋር መተባበር ይኖርባታል።

አንድ አባት፣ ክርስቲያናዊ ስብሰባ ላይ በትኩረት እንዲያዳምጥ ልጁን ሲያበረታታው

ልጆች ወላጆቻቸውን መታዘዝ ይገባቸዋል።

ጭካኔ የተሞላበትና ታማኝነት የጎደለው ድርጊት ከመፈጸም ይልቅ ደግና ታማኝ ሁን። ቆላስይስ 3:5, 8-10

ወላጆች ልጃቸውን መጽሐፍ ቅዱስ ሲያስጠኗት

የአምላክ ቃል ባል ሚስቱን እንደ ገዛ አካሉ መውደድ እንዳለበት፣ ሚስትም ለባሏ ጥልቅ አክብሮት ማሳየት እንደሚገባት ይገልጻል።

አንድ ባል፣ ሌላ ሴትን በምኞት ዓይን በመመልከቱ ሚስቱ ስሜቷ ሲጎዳ

ከጋብቻ ውጪ የሚፈጸም የፆታ ግንኙነት ስህተት ነው። ከአንድ በላይ ማግባትም ቢሆን ስህተት ነው።

አንድ ቤተሰብ ፀሐይ ስትጠልቅ ሲመለከት

የይሖዋ ቃል ቤተሰቦች እንዴት ደስተኛ መሆን እንደሚችሉ ያስተምራል።

  • የሥነ ምግባር ንጽሕናህን ጠብቅ።—1 ቆሮንቶስ 6:18

  • ልጆችህን ውደድ፣ አስተምር እንዲሁም ተንከባከብ።—ዘዳግም 6:4-9

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ