የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mb ትምህርት 4
  • ትምህርት 4

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ትምህርት 4
  • መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መጽሐፍ ቅዱስን መማሪያዬ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • ፈገግታ—ብዙ ጥቅም ያስገኝልሃል!
    ንቁ!—2000
  • ዝናብ በመኖሩ አመስጋኝ ሁን
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • የሚወደን ፈጣሪያችን ያስብልናል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2020
ለተጨማሪ መረጃ
መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
mb ትምህርት 4

ትምህርት 4

በወረቀት የሚታተመው

የሐዋርያት ሥራ 14:17

ዝናብ በመዝነቡ፣ ሚጣ ተበሳጨች።

“አያባራም እንዴ?” በማለት አሰበች፤

መጫወት ስላልቻለች በጣም እያዘነች።

ድንገት ሳይታሰብ፣ ፀሐይዋ ብቅ አለች!

ዝናቡ አቆመ፣

ሚጣም ተደሰተች!

ሚጣ እየቦረቀች፣ ወደ ደጁ ወጣች፤ ከዚያም የሚያስገርም! አንድ ነገር አየች።

እየተደነቀች ሚጣ እንዲህ አለች፦ “የዝናቡ ጥቅም የገባኝ አሁን ነው፤ አበቦች እንዲያድጉ አምላክ የሚያደርገው፣ ለካስ ከሰማይ ላይ ዝናብ በማዝነብ ነው!”

ለወላጆች የተሰጠ መመሪያ

ለልጃችሁ አንብቡለት፦

የሐዋርያት ሥራ 14:17

ልጃችሁ የሚከተሉትን ነገሮች እንዲያመለክት አድርጉ፦

መስኮት ወፍ ሚጣ

ዛፍ አበቦች

ልጃችሁ የሚከተሉትን ነገሮች ፈልጎ እንዲያገኝ አድርጉ፦

ጥንዚዛ አውሮፕላን

ልጃችሁን ጠይቁት፦

ይሖዋ ዝናብ እንዲዘንብ የሚያደርገው ለምንድን ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ