የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 137
  • ድፍረት ስጠን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ድፍረት ስጠን
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ድፍረት ስጠን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ‘የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገሩ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • በድፍረት በመስበክ ኢየሱስን ምሰሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • በድፍረት ትሰብካላችሁን?
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2000
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 137

መዝሙር 137

ድፍረት ስጠን

በወረቀት የሚታተመው

(ሥራ 4:29)

  1. ስንሰብክ ስለ መንግሥትህ፣

    ስናውጅ ስለ ስምህ፣

    ብዙዎች ይቃወሙናል፤

    ደግሞም ያንቋሽሹናል።

    አይበጅም ሰውን መፍራት፤

    አንተን መታዘዝ ይገባል።

    ስለዚህ ይድረስ ጸሎታችን፤

    ስጠን ’ባክህ መንፈስህን።

    (አዝማች)

    ለመመሥከር ድፍረት ስጠን፤

    ልበ ሙሉ አድርገን።

    ፍርሃታችንን አጥፋልን፤

    ዓለም እንዲያውቅህ አንተን።

    በጣም ቀርቧል አርማጌዶን፤

    እስከዚያው ግን ድፍረት ስጠን።

    አምላክ ሆይ ልመናችንን፣

    ’ባክህ ስማን።

  2. ፍርሃት ቢያድርም በውስጣችን፣

    ታውቃለህ ደካሞች ነን።

    ቃል ገብተሃል ልትደግፈን፤

    በዚህም እምነት አለን።

    ይሖዋ ሆይ ተመልከት

    ሲደርስብን ዛቻ፣ ስደት።

    መመሥከር እንድንችል በጽናት፣

    እርዳን የሰማዩ አባት።

    (አዝማች)

    ለመመሥከር ድፍረት ስጠን፤

    ልበ ሙሉ አድርገን።

    ፍርሃታችንን አጥፋልን፤

    ዓለም እንዲያውቅህ አንተን።

    በጣም ቀርቧል አርማጌዶን፤

    እስከዚያው ግን ድፍረት ስጠን።

    አምላክ ሆይ ልመናችንን፣

    ’ባክህ ስማን።

(በተጨማሪም 1 ተሰ. 2:2⁠ን እና ዕብ. 10:35⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ