የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 143
  • በጨለማ ዓለም ውስጥ ብርሃን ማብራት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በጨለማ ዓለም ውስጥ ብርሃን ማብራት
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በጨለማ ዓለም ውስጥ ብርሃን ማብራት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መለኮታዊ ብርሃን ጨለማን ገፍፎ ይጥላል!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • “የብርሃንን ጋሻ ጦር ልበሱ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • የዓለምን ብርሃን ተከተሉ
    መጠበቂያ ግንብ—1993
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 143

መዝሙር 143

በጨለማ ዓለም ውስጥ ብርሃን ማብራት

በወረቀት የሚታተመው

(2 ቆሮንቶስ 4:6)

  1. እነዚህ ጨለማ ቀናት

    ባመፅ ተሞልተዋል።

    ይታያል የተስፋ ብርሃን፤

    በቅርቡ ይነጋል።

    (አዝማች)

    መል’ክታችን ብሩህ፣

    በጨለማ ያበራል፤

    ተስፋ፣ ብርሃን ይዟል።

    እንደ ንጋት ጸዳል፣

    ከጨለማው ባሻገር

    ያሳየናል።

  2. የተኙ ከ’ንቅልፍ ይነሱ፤

    አልቋልና ጊዜው።

    በተስፋው እናጽናናቸው፤

    እንጸልይላቸው።

    (አዝማች)

    መል’ክታችን ብሩህ፣

    በጨለማ ያበራል፤

    ተስፋ፣ ብርሃን ይዟል።

    እንደ ንጋት ጸዳል፣

    ከጨለማው ባሻገር

    ያሳየናል።

(በተጨማሪም ዮሐ. 3:19ን፣ 8:12ን፣ ሮም 13:11, 12ን እና 1 ጴጥ. 2:9ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ