የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 145
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ትምህርት 3
    መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
  • እገዛ የሚያስፈልጋቸውን መርዳት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • መጽሐፍ ቅዱስን መማሪያዬ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 145

መዝሙር 145

ለአገልግሎት መዘጋጀት

በወረቀት የሚታተመው

(ኤርምያስ 1:17)

  1. ሌሊቱ

    አልፎ ነግቷል፤

    ለስብከት ልንወጣ ነው።

    ግን ጨለማ ነው፤

    ማካፋት ጀምሯል።

    አያሰኝም ከአልጋ መውጣት

    ይበርዳል።

    (አዝማች)

    አዎንታዊ መሆን፣ ዝግጅት፣

    መጸለይ ለስኬት፤

    ብርታትና ጉልበት ይሰጣል፤

    ያጸናናል።

    ከኛ ጋር ናቸው መላእክቱ፤

    ’የሱስ አዟቸዋል።

    አብሮን ያለ ታማኝ ጓደኛም

    ያግዘናል።

  2. ደስተኞች

    እንሆናለን

    ይህንን ካስታወስን።

    አለው ባምላክ ዘንድ

    ጥረታችን ዋጋ።

    ፍቅራችንን እንደማይረሳ

    አንዘንጋ።

    (አዝማች)

    አዎንታዊ መሆን፣ ዝግጅት፣

    መጸለይ ለስኬት፤

    ብርታትና ጉልበት ይሰጣል፤

    ያጸናናል።

    ከኛ ጋር ናቸው መላእክቱ፤

    ’የሱስ አዟቸዋል።

    አብሮን ያለ ታማኝ ጓደኛም

    ያግዘናል።

(በተጨማሪም መክ. 11:4ን፣ ማቴ. 10:5, 7ን፣ ሉቃስ 10:1ን እና ቲቶ 2:14ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ