የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 153
  • ምን ይሰማሃል?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ምን ይሰማሃል?
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ምን ይሰማሃል?
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ፍቅራዊ ግብዣ፦ ‘ልጄ ሆይ፣ ጥበበኛ ሁን’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ‘ይበልጥ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለይታችሁ እወቁ’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 153

መዝሙር 153

ምን ይሰማሃል?

በወረቀት የሚታተመው

(ዕብራውያን 13:15)

  1. ስትሰብክ ምን ተሰማህ?

    ሰዎችን ስታስተምር፣

    ልባቸውን ለመንካት

    ያቅምህን ስትጥር?

    ምርጥህን ስትሰጠው

    አምላክ ያሳካልሃል።

    ልበ ቅን የሆኑትን

    እሱ ያውቃቸዋል።

    (አዝማች)

    ደስ ይለናል መስጠታችን

    ላምላክ ሁለንተናችንን።

    ኑ! እናቅርብ የውዳሴ

    መሥዋ’ት ሁልጊዜ።

  2. ያኔ ምን ተሰማህ?

    ቃሉን የነገርካቸው

    እውነትን ሲቀበሉ

    ተነክቶ ልባቸው?

    አንዳንዶች ቢርቁም፣

    ሌሎች ከ’ውነት ቢወጡም

    በስብከቱ ሥራችን

    መጽናት ነው ምርጫችን።

    (አዝማች)

    ደስ ይለናል መስጠታችን

    ላምላክ ሁለንተናችንን።

    ኑ! እናቅርብ የውዳሴ

    መሥዋ’ት ሁልጊዜ።

  3. ስታውቅ ምን ተሰማህ?

    አምላክ እንደሚረዳህ፤

    እንደሰጠህ ባደራ

    የምትሠራው ሥራ?

    ለዛ ባለው መንገድ

    ግን በድፍረት እንስበክ፤

    ሥራው በቅርብ ያበቃል፤

    ቅኖችን እንፈልግ።

    (አዝማች)

    ደስ ይለናል መስጠታችን

    ላምላክ ሁለንተናችንን።

    ኑ! እናቅርብ የውዳሴ

    መሥዋ’ት ሁልጊዜ።

(በተጨማሪም ሥራ 13:48⁠ን፣ 1 ተሰ. 2:4⁠ን እና 1 ጢሞ. 1:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ