የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 154
  • ጸንተን እንጠብቃለን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጸንተን እንጠብቃለን
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጸንተን እንጠብቃለን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋን በጽናቱ ምሰሉት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ጽናት ለክርስቲያኖች እጅግ አስፈላጊ ነው
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • እስከ መጨረሻው መጽናት
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 154

መዝሙር 154

ጸንተን እንጠብቃለን

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 24:13)

  1. በፈተና ወቅት

    ክርስቶስ መጽናት የቻለው፣

    የሚያገኘውን

    ሽልማት በማሰቡ ነው።

    በተስፋው ላይ ነበር

    ትኩረቱ ያረፈው።

    (አዝማች)

    መጽናት ያስፈልገናል፤

    መቆም በ’ምነታችን።

    ፍቅሩ ዋስትናችን ነው፤

    ጸንቶ መኖር ነው ሁሌም ግባችን።

  2. ችግር፣ መከራ

    ለጊዜው ይደርስብናል።

    አሁን ብናዝንም

    ይታየናል ብሩሕ ተስፋ።

    ያ ጊዜ ’ስኪመጣ

    ወደፊት እንግፋ።

    (አዝማች)

    መጽናት ያስፈልገናል፤

    መቆም በ’ምነታችን።

    ፍቅሩ ዋስትናችን ነው፤

    ጸንቶ መኖር ነው ሁሌም ግባችን።

  3. ተስፋ አንቆርጥም፤

    በውስጣችን ፍርሃት የለም።

    ታማኞች እንሁን፣

    ስንጠብቅ የአምላክን ቀን።

    በእምነት እንጽና፤

    ጊዜው በጣም ቀርቧል።

    (አዝማች)

    መጽናት ያስፈልገናል፤

    መቆም በ’ምነታችን።

    ፍቅሩ ዋስትናችን ነው፤

    ጸንቶ መኖር ነው ሁሌም ግባችን።

(በተጨማሪም ሥራ 20:19, 20⁠ን፣ ያዕ. 1:12⁠ን እና 1 ጴጥ. 4:12-14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ