የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lfb ገጽ 72-73
  • የክፍል 6 ማስተዋወቂያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክፍል 6 ማስተዋወቂያ
  • ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እስራኤላውያን ከግብፅ ነፃ ከወጡበት እስከ መጀመሪያው የእስራኤል ንጉሥ
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • የእስራኤል ሕዝብ ወደ ከነዓን ገባ
    መጽሐፍ ቅዱስ—የያዘው መልእክት ምንድን ነው?
  • በይሖዋ ላይ እምነት ማሳደር የእሱን ሞገስ ያስገኛል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • ዮፍታሔ ለይሖዋ የተሳለውን ፈጽሟል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
lfb ገጽ 72-73
ሳምሶን የጋዛን ከተማ በር ተሸክሞ

የክፍል 6 ማስተዋወቂያ

እስራኤላውያን ወደ ተስፋይቱ ምድር ከገቡ በኋላ የማደሪያው ድንኳን የእውነተኛው አምልኮ ማዕከል ሆኖ ነበር። ካህናት ሕጉን ያስተምሩ፣ መሳፍንት ደግሞ ሕዝቡን ይመሩ ነበር። ይህ ክፍል አንድ ሰው የሚወስነው ውሳኔና የሚያደርገው ነገር በሌሎች ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ያብራራል። እያንዳንዱ እስራኤላዊ በግለሰብ ደረጃ ለይሖዋም ሆነ ለሌሎች ሰዎች ታማኝ መሆን ይጠበቅበት ነበር። ዲቦራ፣ ናኦሚ፣ ኢያሱ፣ ሐና፣ የዮፍታሔ ልጅና ሳሙኤል በሕዝባቸው ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ አሳድረው እንደነበር አብራራ። እንደ ረዓብ፣ ሩት፣ ኢያዔልና ገባዖናውያን ያሉ እስራኤላዊ ያልሆኑ ሰዎችም እንኳ አምላክ ከእስራኤላውያን ጋር እንደሆነ በማወቃቸው ከእነሱ ጎን ለመቆም እንደወሰኑ ጎላ አድርገህ ግለጽ።

ዋና ዋናዎቹ ትምህርቶች

  • ይሖዋ መሳፍንትን በመጠቀም ሕዝቡን ተአምራዊ በሆነ መንገድ አድኗል

  • ይሖዋ ወጣቶችም ሆኑ በዕድሜ የገፉ ታማኝ ሰዎች በእሱ በመታመናቸው ባርኳቸዋል

  • አምላክ አያዳላም፤ ማንኛውም ሰው እሱን እስከወደደና ትክክል የሆነውን እስካደረገ ድረስ ዘሩም ሆነ አስተዳደጉ ምንም ሆነ ምን አምላክ ይቀበለዋል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ