የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 17
  • “እፈልጋለሁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “እፈልጋለሁ”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “እፈልጋለሁ”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ወላጆች የሌላቸውን ልጆች እና መበለቶችን በመከራቸው መጠየቅ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • መለኮታዊው የፍቅር መንገድ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መስማት የተሳናቸውን ወንድሞቻችሁንና እህቶቻችሁን ውድ እንደሆኑ አድርጋችሁ ተመልከቷቸው!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 17

መዝሙር 17

“እፈልጋለሁ”

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 5:13)

  1. 1. ደግ፣ ሩኅሩኅ አሳቢ ነበር፣

    ክርስቶስ ሲኖር በምድር።

    ያስደስተው ነበር

    ሰዎችን መርዳት፤

    ለሌሎች ጊዜውን መስጠት።

    አልረሳም ችግረኞችን፤

    ፈውሷል የታመሙትን።

    ተል’ኮውን ተወጣ በደስታ፤

    “’ፈልጋለሁ” ብሏል ጌታ።

  2. 2. ክርስቶስ ነው ምሳሌያችን፤

    ፈለጉን ’ንከተላለን።

    እውነትን ስንሰብክ

    ’ንሁን አፍቃሪ፣

    ደግና ሰውን አክባሪ።

    ወንድሞች ሲቸግራቸው

    በምንችለው እንርዳቸው።

    አጋር፣ ወላጅ ያጡ ሲቸገሩ

    ‘መርዳት ’ፈልጋለሁ’ በሉ።

(በተጨማሪም ዮሐ. 18:37⁠ን፣ ኤፌ. 3:19⁠ን እና ፊልጵ. 2:7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ